እስኪ አለምን ተመልከቱት እኔን ግራ የሚገባኝ ነገር ሰዎች አላስተውሉም ብለን ነው እንጂ ጸሃይን ታቃላችሁ አይደል ጸሃይ አታውቁም ጸሃይም ትባላለች አይደል ወይዘሮ ጸሃይ ሳይሆን ይችበራው ጸሃይ አለች አይደለ ይቺ ጸሃይ አሁን ካለችበት ትንሽ ወደ እኛ ቀረብ ብትል ኑሮ ምን ይፈጠር ይመስላችኋል እ ተቃጥለ ማለቅ ነው አይደለም እሺ እሺ ይቅር ትንሽ ፈንጠር ብትል ብትልስ የበረዶ ንግግር ነው አይደል? ይሄ አጋጣሚ ነው ማለት እንዲጨንቅ እኔ በነገራችሁ ላይ አለም ላይ ያሉ በተለይ በዚህ በአስትሮፊዚክስ ላይ የሚሰሩ ሰዎች ድንቁርናቸው ምክንያቱም አላማቸው ጣኦት አምልኮ ስለሆነ ያን የምታውቁት እያንዳንዱን ጋላክሲ እያንዳንዱን ኮከብ የሚጠሩት አሁን በቅርብ እንኳ ለሚሽን ላኳት ነው ምናምን የተባለችው ስሟ አርቲ ኤምሲ ይባላል አይደል? አሁን
ካልጠፋ ስም የግሪ ጣኦት ፈልገው ለምንድነው የሚጠሯት? ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን ከሐዋርያት ባንዱ ጠርተዋታል? ከቅዱሳን ባንዱ እንዲያው እሺ የክርስትናም ነገር መደበኛ በሆነ ስም ይጠራል? አሜሪካ አይሏት. አሜሪካ ውስጥ በአንድ ስቴት አይጠሯት. አሜሪካ ውስጥ ካሉ እስቴቶች መካከል ለምሳሌ አንዷ ሜሪላንድ ትባላለች አይደል? እ ሜሪላንድ የእመቤታችን ምድር ማለት ነው አይደል? በሱ ማይጠሩት ከፈልጉ የራሳቸው ስቴት ነው እንዴት ብሎ ነው ምክንያቱም አለም ላይ ነገር ሁሉ ነገር በጥበብ ወኩሎ በጥበብ ቀበርከ ሁሉን በጥበብ ሰራ አለና እዛ ላይ ጭሩም ግብር ይኸውም ስራ ደግሞ ድንቅ ነው። ግሩም ነው። እሱ ብቻ አደለም ነፋስን አስቡት። እንደው ነፋስ የሚታይ ነገር ቢሆን ግን እንዴት አርገን ይሁን
ወደ አፍንጫችን የምናስገባው ነበር። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። ነን ነፋስ ከየት ነው የሚመጣ? የት ነው የሚሄድ? በአፍንጫችን ገብቶ በሳምባችን በነገራችን ላይ በጣም የሚያስገርመው ነገር ለምሳሌ እ አሟችሁ ማስታገሻ በመርፌ ሲሰጣችሁ እናንተ የሚገርማችሁ መርፌው ነው አይደለም? መርፌው ገብቶ ያ የተወጋው በምን ፍጥነት ነው? ከራ ጸጉር እስከጉር ጥፍር ድረስ በምን አልፎ ነው? ሰውነታችን በሙሉ ትቦኑ? በሚሊየን በቢሊየን የሚቆጠሩ ሴሎች ይባላል አይደልም? እነሱ በሙሉ እንዴት ነው ተቀናብሮ የሚሰሩት? እንደውም በሳይንሳዊ መንገድ ለማሰብ ይሞክር ካለ ብዬ ነው። ይሄንን ሁሉ አይተህ መጨረሻ ላይ እንደ አባታችን አብርሃም ፍጥረቱን ሁሉ መርምሮ መርምሮ ከፀሀይ ላይ ቆመና አምላከ ጸሃይ ተናበበ። ጸሃይ አይን የፈጠርክ ወይ? አነጋግረኝ። እግዚአብሔር እኮ ያነጋግራል አታውቁም?
አነጋግረኝ ሲሉት ያነጋግራል በእምነት ከሆነ። ስለዚህ ከእግዚአብሔር በቀር ከትሆኑ ማንም አምላክ የለም። በአንድነት በሦስትነት ከሚኖር ከእግዚአብሔር በቀር ማንም አምላክ የለም። ስለዚህ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልኩ አለ። መድኃኒአለም ከአምልኮቱ አያውጣም። አሜን! አሁንም በዚ አካባቢ ሴቶችን ቅኔ ምናምንት የሚያስተምሩ ሰዎች አሉ እኔ በነገራችሁ ላይ ቅኔ መማር አያጸድቅም አሁን ቅኔ የተማራቹ መምራን አላችሁ አይደል ለናንተ ግድ ነው። ለካህናት ለዲያቆናት ለሊቃውንት ቅኔ የመማር ግድ ነው። ለአንዲት ሴት ቅኔን ለምንድነው የምትማረው? ቅኔ የመማር ኃጢአት ነው ወይ? አይደለም። መማሯ ይጎዳታል ወይ? አይጎዳትም። ታድያ ምን ነው የምትነቅፈው ካላችሁ የምትማረው ለምንድነው ነው ጥያቄውን። አያችሁ? አንዳንድ ሴቶች ተማሩት እና ከዚያ ሄደው ከሊቃውንት ጋር አንዳንድ ሊቃውንት እንኳ አይባሉም እንደነዚህ
አይነት ሰዎች በስመሁር ቤተክርስቲያንን አሳልፎ የሚሸጡ ብዙ ደና ቁርታና ቪዲዮ ሲመላለስ አይታች ይሆናል አንዲት ሴት ቅኔ ማይሌት ገብታ ቅኔ ስትመራ እ ቅኔ መራት ስትመራ ይታችሁናል አይደል አስቡት እቺ ሴት ቅኔ መማር አጠቀማት ጎዳት ንገሩኝ ቅኔ ዋና መሰረታዊ አላማው እግዚአብሔርን ለማገልገል ነው። ይህቺ ሴት ልቡ ካላት ቅኔውን ከቤቷ እየዘረፈች እግዚአብሔርን የምታመሰግነው ምንጭ እሷ ግን የፈለገች ምንድነው መድረክ እሷ ምንድነው የፈለገች ቅኔ ማየሌት ያ ስህተት ነው ሴት ልጅ ቅኔ ማየሌት ውስጥ እንኳን ለቅኔ ምራት ማስቀደስ አትችልም ተክሊል ሲደረስ እንኳ መተዋል ዛሬ ጥሩ ሰአት ነው የሚደርሱ ጥሩ ነው አሁን እየው ዘለፋ ልናመጣ ለምሳሌ ሁለት ስህተቶችን እንነጋገር ዘመን ካህናት የሚሰራቸው አንደኛ ተክሊል የሚደረስ ቅን
የማህሌት ላይ አይደለም ስህተት ነው ተክሊል ቅኔ የማህሌት ላይ አይደለም የቅን ማህሌቱና የሴቶች መቋቋሚያ የመቋቋም ውስጥ መጋጠሚያው አለ አይደል መጋረጃ ያለበት ተናገሩ እንጂ እዚያ ላይ መጋረጃዋ በስ ትገለጣለች የምትገለጠው ለጥረጴዛው እና ለዙፋኖ ማስቀምጫ ያክል ብቻ ነው ሴቲቱ ምሽራ በሴት ወገን ነው ምትቀመጥ ከመጋረጃው በስተቀኝ ከመንጦላቱ ወንዱ በቅኔ ማይለቱ አቅጣጫ እንደውም አባቶቻችን ብዙ ጊዜ በዚያኛው ነው የሚያደርጉት ግን ደቡብ ይላል። ፍታህ ነገስት ላይ በነገራችሁ ላይ ቅኔ ማህለቱ ደቡብ ነው ምዕራብ ነው ተናገሩ እንጂ ምዕራብ ነው ደቡብ ማለት የሴቶች መቆሚያ ነው ምስት ጫፉ የመቋማን የኛ ጫፍ ለቅኔ ማዕለቱ የሚቀርበው አቅጣጫ ነው እዛ ላይ አስቀምጧቸዋል የሴቶች የሴቲቱ ሚዜዎች የት ነው የሚቀመጡ በሷ በስተቀኝ
ስለሆነ ሴቶች ጋር ናቸው። የወንድ ጊዜዎች እሳ በወንድ ናቸው ከዛ ቅዳሴ ሲጀመር መጋረጃው ይጋረዳል። እራሳቸው ምሹሮች እንኳን ጎን ለጎን ቆመስ አይችሉም እንዴ ሴት እና አንዳንድ ላይ የት መጽሐፍ ነው የተገኘ ፍታ ነገስት ይላል አይልም ፍታት ምንድነው የሚለው ቅርብ ቢኖር ገልጬ ባነበብላችሁ ነበር አንቀጽ ሃያ አራት ላይ ምንድን ነው የሚለው? በሚቆርቡ ጊዜ እንኳ ጎን ለጎን እንዳይቆርቡ ተከልክሏል። ታዲያ እንዴት ይሁን የሚባል ካባውን እንግዲህ ተክሊል የሚደርስ በሁለት ካባ አይደለም በስንት ካባ ነው? ንገሩኝ ኧረ በሞቴ አንድ በስንት አክሊል የሚደረስ? ተናገሩ በስንት ቀልበት ነው የሚደረስ? በአንድ እኮ ነው የሚደረሰው። አሁን የከባድ ስራ ሆኖ? ከአባውን እሱ ይቁረብበትና ይላል ይላክላቸው። በስፍራዋ ተቁረብበት። እንጂ ጎን ለጎን
ቆመቀደስ የለም። ጎን ለጎን ቆመው መቅረብ የለም የለም። ህገ ወጥ ነው ጨርሶ እኔ ይሄ ሁሉ የተማረ ሰው ባለበት ጎንደር አንድ ስርዓት የሚጠነቀቅ ሰው አለመኖር ያሳዝነኛል። እገሌ ወገሌ በሉት ለውጥ የለውም። ይሄ ምኑ ይከብዳል? አለማወቅ ከሆነ ይሄው ተናግረናል። ፍታ ገልጸ ዮሐንቀስ 24 ከለክል መጽሐፍ። አንደኛ ስህተት እሱ ነው። ሁለተኛ ስህተት እናት አባቶቻችን ኑሮ ኑሮ ኖሮ እንቁር ብለው ይመጣሉ መልካም ነው። ታድያም ይቆርቡ እነሱም ጎን ለጎን ታስቀምጧቸዋላችሁ አመታችሁ ከአባት ታለብሷቸዋላችሁ ከየት መጽሃፍ የተገኘ ነው ጭራሽ እኮ ካህናት ለቅዳሴ የሚለብሱት ከአባ እኮ ነው ሚደረግላቸው አዎ ባለቤቱ ሲገኝ ልናገር ብዬ ነው እናንተ ነግሬያቸው የምታርሙት ነገር ስለሌለ እሳቸው ከአህን ብቻ ሳይሆኑ ማዘዝ የሚችሉ ሃላፊ ስለሆኑ
ለዚያ ነው እንኳን ደህና መጡ መጀመሪያ ቀን በጻድ ቀን በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን ይባረክ እግዚአብሄር አምላክ እስራኤል አምላክ አበባ ቅዱሳን ዘሃለን ወገብረሃ በዚህ አሁን ይቅር ያለን ለወገኖቹ ለምእመናን ሂወትን መድሃኒትን ያደረገ የአባቶቻችን አምላክ የቸርነት ባለቤት ቸሩ እግዚአብሔር ከዚህ ሰአት ከዚህ ያደረሰን ቅዱስ ስሙ የተመሰገነ ይሁን እንዴት ዋላችሁ እንዴት ሰነበታችሁ ቸርነት ምህረት ይቅርታ ረራዬ ገንዘብ ይሁን የሆነ ለአምላካችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ለአምላክነቱ እንደሚገባ ቅዱስ ስሙ የተመሰገነ ይሁን። አሜን! ወላዲተ አምላክ ቅድስት ድንግል ንፁህት እመቤታችን ማርያም ቅዱስ መስቀል ቅድስት ቤተክርስቲያን ያከበራቸው ቅዱሳን ሁሉ የተመሰገነ
ይሁኑ! እንኳን አደረሳችሁ! ቸሩ አምላካችን ከቅዱሳን በረከት ያሳድርብን። አሜን ኦሪዘዓት ምዕራፍ 20 ቁጥር አንድ እግዚአብሔርም ይህንን ቃል ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ ከግብጽ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁ እግዚአብሔር አምላክ እኔ ነኝ ከኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ በላይ በሰማይ ካለው በታችም በምድር ካለው ከምድርም በታች በውሃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምስል ላንተ አምላክ አታደርግ አትስገድላቸውም አታምልካቸውም እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና በሚጠሉኝ እስከ ሶስተኛ እና አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ሃጢያት በልጆች ላይ የማመጣ ለሚወዱኝ ትዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምህረትን የማያደርግ አምላክ ነኝና የእግዚአብሔር አምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ አምላክህ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና የሰነበት ቀን ትቀድሳ ዘንድ እንዳስብ ስድስት
ቀን ስራህን ስራ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ ሰባተኛዋ ቀን ግን ለእግዚአብሔር ለአምላክህ ሰንበት ናት። አንተ ወንድ ልጅህም፣ ሴት ልጅህም፣ ሎሌህም፣ ገረድህም፣ ማህያህም፣ ከብትህም፣ በደጆችህም ውስጥ ያለህ እንግዳ በእርሷ ምንም ስራ አትስሩ። እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን ባህርንም በውስጣችሁ ያለውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን አርፏልና ስለዚህ እግዚአብሔር የሰንበት ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም አባትህን እናትህን አክብር መልካም እንዲሆንልህ እግዚአብሄር አምላክህ በሚሰጥህ ምድርም እድሜህ እንዲረዝም አትግደል አታመንዝር አትስረቅ በባል እንጀራ ላይ በሀሰት አትመስክር የባል እንጀራን ሚስት የባል እንጀራን ቤት አትመኝ እርሻውንም ሎሌውንም ገረዱንም በሬውንም አህያውን ከብቱንም ሁሉ ከባል እንጀራ ገንዘብ ሁሉ ማንኛውንም አትመኝ። ስለ ቅዱስ ቃሉ ቸሩ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን። የተመሰገነ ይሁን። አሜን ዛሬ ስለ
ኦሪት እንማራለን። ከኦሪት ሃይለ ቃል ለትምህርታችን ማንሻ እንዲሆን የተኩማ በሀሰት በሀሰት አትመስክር። የሚለውን ማንሻ እናደርጋለን። እግዚአብሔር አምላካችን በወደደው የነብያት አለቃ አድርጎ በሾመው በቅዱስ ሙሴ አድሮ ወሳኝ የሆኑ ለዘላለም ጸንቶ የሚኖሩ አስር ትዕዛዛትን ሲሰራ ከነዚህ መካከል አንደኛው ኢትቁን ስማ በሃሰት በሃሰት አትመስክር ይላልና አሰርቱ ትእዛዛት ምን ምን ይላሉ? በቤተክርስቲያናችን በብሉይ ኪዳን የኦሬት አስር ትዕዛዛት የወንጌል ስድስት ትእዛዛት አሉንና እነሱን ያልፈጸመ መዳን አይችልም። ለዚህ ምስክራችን ይሄንን ሃይለ ቃል የኦሪት ነው። አንጠብቅም እንዳይሉ በቅዱስ ማርቆስ ወንጌል በመራፍ 10 ቁጥር ቁጥር 17 ላይ ቸር መምህር ሆይ የዘላለምን ህይወት ኦርስ ዘንድ ምን ላድርግ ብሎ ሲለው ጌታችን መልሶ ትዕዛዛትን ታውቃለህ ደህና ዋላችሁ እግዚአብሄር ይመስገን ትዛዛትን ምን
ትላለህ ታውቃለህ ታውቃለህ ማለቱ ስለ ሁለት ነገር ነው አንደኛ ሊጠይቀው የመጣው ሰው ኦሪትን ንብያትን የተማረ እንደሆነ ስለሚያውቅ ነው። ሁለተኛ እስራኤላዊ ሆኖ አሰርቱን ትዕዛዛት የማያውቅ የለም። ለፍጻሜው ግን እግዚአብሔር የሰውን ልጅን ሲፈጥረው በአይምሮው ላይ እነዚህን ትእዛዛት ስለሆነበት ስለሆነ የሚፈጥረው ማንም ሰው አላውቅም ብሎ ከተጠያቂነት ማመለጥ አይችልም። እና ትዕዛዛትን ታውቃለህ አትስረቅ አታመንዝር አትግደል እነዚህን የመሰሉትን የኦሪትን ትዛዛት ጠብቅ ስለዚህም ነገር በቅዱስ ሉቃስ ወንጌል የተናገረውን ካህናት በቅዳሴ ግዜ ይቀልል እልፈተ ሰማያት ወምድር እምትደቅ አትይቃል እሞሪት ነብያት ይግዜ አርዳሁ ጌታ ለደቀመዛሙርቱ እንዲህ አላቸው ከኦሪት ትዕዛዝ ቢያት ከተናገሩት አንዲት የውጣ ከምትወድቅ ሰማይ ምድር ቢያልሁ ይቀላል ስለምን እንደዚህ አለ ቢሉ በመጀመሪያ ነብያት አምላክ ይወርዳል ይወልዳል እግዚአብሄር
ሰው ይሆናል ብለው ትንቢት ተናግረዋል ይቺ ነብያት ደቂቃ ነብያት የተናገሯት የትንቢት ሃይለ ቃል ከማትፈጸም ኦሪት ነብያት ቢያልፉ ይቀላል ይላል። መገለጫው ምንድነው ቢሉ ቅዱስ ጴጥሮስ በቅዱስ ማቲዎስ ወንጌል በመራፍ 16 ላይ እረ ጌታ ሆይ አንተ ሳትሙት ብሎ ቢለው ዞር ብሎ እንደኛ እንደ አንድ ሰው እኛ ብናስበው አሃ አትሙት ያለኝ ቢወደኝ አይደለ ብሎ መልካም ቃል ይናገሩ ነበር ነገር ግን ምን አለው ሁርምድሬ ሰይጣን ሰይጣን ከኋላዬ ወግድ ብሎታል ለምን ለምን ቢባል ወዲህ ክርስቶስ መድሃኒታችን ካልሞተ እኛ መዳን አንችልም ወዲህ ነብያት የተናገሩት ነገር ሃሰት ሊሆን ነው አምላክ ይወርዳል ይወለዳል ይሞታል ይነሳል ብለው ትንቢት ተናግሯል በየዘመናቸው ስለዚህ ጌታችን በኦሪት ውስጥ ያሳለፋቸው ነገሮች አሉ ለምሳሌ የኦሪት
መስዋዕት በአዲስ ኪዳን መስዋዕት በስጋ ወልደ አምላክ በደምወልደ አምላክ ተተክቷል። ስለዚህ አሁን እኛ የኦሪት መስዋዕት አንጠቀምም በጋድ አሳልፎታል። ሁለተኛ በኦሪት የነበሩ በአላትን በአዲስ በዓላት ተተክተዋል። ሶስተኛ በኦሪት የነበሩ አዋማት ከጾመ ነብያት ከጾመ ዮዲት እና ከጾመነዌ በቀር. ሌሎቹ አዋማት በአዲስ ተተክተዋል። በተለይ ግን አሰርቱ ትዛዛ ኦሪትን የማይጠብቅ ሰው ከቶኑ ክርስቲያን አይደለም። መጀመሪያ ነገር ኦሪትነቱን እንኳ ቆይተን ትእዛዛቱን እንያያቸው አይ አልፈዋል እንዳንለ እራሳችሁ ትዕዛዛቱን እንያያቸው። የመጀመሪያው ከኔ በቀር ሌላ አምላክ አታመልክ ነው አይደለ? እሱ ተሻረ ማለት የለም ማለት ነው? አስቡት። የመጀመሪያው የኦሪት ትእዛዝ እንዲያ ትላለች። አንድ በአንድ ብንመለከታቸው ጌታችን የበለጠ አጸን ናቸው እንጂ አሰርቱን ትእዛዛት ከቶኑ አልሸራቸውም። ታዲያ በዚህ ምክንያት ነው በኢትዮጵያ
ውስጥ ከ600 አመት በፊት ከፍተኛ ጠብ ተነስቶ ነበረ። በቤተስ አትዮስ እና በቤተ ተክለ ሃይማኖት ቅዳሜ ትከበር አትከበር በሚለው በጣም ከፍተኛ ጠብ ነበረ። ያን ጠብ ያበረዱት በ146 ዓ.ም ትምህር የኢትዮጵያ ብርሃን የተባሉ ጻድቁ ንጉስ አጼ ዘራ አይቆም ደብረጥማቅ ዛሬ ጻድቃኔ የምንላት ስፍራ ተጉለት ላይ በተደረገ ጉባኤ ነው። በነገራችሁ ላይ እግረ መንገዱንም ሃዘንን መግለጥ ይገባል። ለሱባኤ፣ ለጸሎት ለትርምት የሄዱ ወገኖቻችን እ ዋሻ ተደርምሶባቸው አንድ 14 ያክል ሰዎች እንዳረፉ ሌሎችም እንደተጎዱ ሰምተናል። እና እግዚአብሔር የሞቱትን ደማቸውን እንደመሰማያት ያደርግልን የተጎዱትን ፈጥኖ ያድንልን ምንም ሌላ ምንሰጠው አስተያየት የለን መቼም በግፍ ለተገደሉት ለምን ብለን እንጠይቃለን ባለፈውም አንድ ቤተክርስቲያን ተደርምሶ ብዙ ሰው አልቋል አይደል ወደ ሰላሳ ስድስት
ሰው ሞቷል አይደልም ያን ጊዜ በሰዎች ስህተት ነው የሞቱት ጥያቄ የሉም ያን ጊዜም ተችተናል ይሄ ግን የእግዚአብሔር የኪነጥበቡ ስራ ነው። ምክንያቱም እነዚያ ሰዎች ቤተሰቦቻቸው በጣም ቢያዝኑም እነሱ በነሱ በኩል ናቸው ስታዩት እድለኞች ናቸው። ምክንያቱም ዋሻ የተደረመሰባቸው የሞቱ ሲሰርቁ አይደለም። ሲቀሙ አይደለም። ሲጻጸልዩ፣ ቃለ እግዚአብሔር ሲሰሙ፣ ቅዱሳት መጽሐፍ ሲያነቡ በጥሞና ሳሉ ነው። በእግዚአብሔር በእመቤታችን ደጅ ላይ ነው። ዋጋ ያለው ሞት ነው የሞቱ። ክብር አለው። ለቤተሰብ ግን ከባድ ነው። መጽናናቱን ይስጥልን። አሜን እዚያ ስፍራ አፄ ዘርአቆብ ስብሰባ አድርገው የመጨረሻ ውሳኔ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት የምትለየው እሁድን ብቻ ሳይሆን ማንንም እናከብራለን? አዎ በሁለት ምክንያት ነው አንደኛ ጌታችን አሰርቱ ትዕዛዝ ተውሪትን
አላሳልፋቸውም። እንደሱ ማለት ነውር ነው ስህተት ነው የሚሆነው። ሁለተኛ ነገር ሃዋርያት በሲኖዶሳቸው ከመይቤ ጊዜን አክብሩ ሰንበታት ጌታችን ችን እንዲህ አለ ሰንበቴን አይደለም ሰንበቶችን አክብሩ ብሏል። ወይም በቁጥር ጠቅሶ ሰንበት እንድናከብር አዛውናል። በቅዱሳን ሃዋርያት ታድሮ በሐዋርያ ሲኖዶስ ላይ ተጠቅሷል። እና ቅዳሜን ማክበር ይገባል። እኛ ግን ሰራዊ ብለን ላልጠፋ ቀን ቅዳሜ እና አውድ ምናደርጋቸው ነገሮች ይገርሙኛል። ላልጠፋው ቀን ገላችን ምንጠብቅ ቅዳሜ እናወር ጠብቀን ሳምንቱን በሙሉ ቅዳሜ እናው። ስፖርት የምንሰራ መቼ ነው? ቅዳሜ እንውድ። ኳስ የምንጫወት መቼ ነው? ቅዳሜ እንውድ። የጤና ስፖርት ይባላል። እስፖርት መስራት ከፈለክ ቀደም ብለህ ተነስተህ ጸሎትህን ጨርሰ ከቻልክ ኪዳን አድርሰን ከአስራ ሁለት እስከ 1፡00 ያልቃል ስራም ትምህርት የሚገባ ከሰዓት
በኋላ ነው ከአንዳንድ ጥቂት መስሪያ ቤቶች በቀር. ሌላው ሰአት ምን ያደርግልሃል? ስፖርት ብትሰራ ኃጥያት አይሆንብህም ግን ከሰኞ እስከ አርብ አትሰራ በበዓላት በሰንበት ስፖርት መስራት የለም እንዴ አንተ ገበሬው ማረስ የተከለከለ ለምን ይመስልሃል? እና ሰንበትን በዓላትን ማክበር አለብን። ሰንበትን ስናከብር ቅዳሜንም ጨምሮ ነው። ምክንያቱም ቅዳሜን እንድንሽር የሚያዝ ከተኑ አንዲት ቃል አናገኝም። ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረውን ነገር በማይገባ የሚተረጉሙ በጣም አይምሯቸው እ ከትሆኑ ከክርስትና የተፋታ አንዳንድ ሰዎችን እሰማለሁኝ። ቅዱስ ጳውሎስ ስለባላት ያስተማረው ትምህርት አንደኛ ለአህዛብ ነው። ሁለተኛ ነገር በወቅቱ ይረብሹ ለነበሩ ኦሪት ከወንጌል ትበልጣለች ካልተገዘራችሁ አትጸድቁም እያሉ አይዛብን ያስጨንቁ ለነበሩ ሰዎች የተሰጠ ምላሽ እንጂ ሰንበትን ሻሩ አላለም ቅዱስ ጳውሎስ እሱም ሰንበትን ያከብር እንደነበረ
በግራ ሃዋርያት ተጽፏል። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ሰንበትን ያከብር ነበረ ያከብር ነበረ እና በብሉይ ኪዳን የነበሩ እነዚህ አሰርቱ ትእዛዛት ለኛ በጣም አስፈላጊዎች ናቸው ትዛዛትን መጠበቅ አለብን። አስሩን በሙሉ ለማየት ሰአት እንዳይቸገር ችግረን በአጭር ባጭር አሰርቱን ትዕዛዛት እንያቸው። ጌታችን አሰርቱን ትእዛዛት ለቅዱስ ሙሴ የሰጠው ነገሩ እንደዚህ ነው። እስራኤል በግብጽ ባርነት አራት መቶ ሰላሳ ዘመን እኩሉን በባርነት እኩሉን በመደበኛ ኑሮ ቆይተው በዘጠኝ መቅሰፍት በአስረኛ ሞተ በኩር በ11 ስጥመት ግብጻዊያንን ፈሮንን አጥፍቶ አርባ ዘመን በበረሃ መና እያወረደ ውሃ እያፈለቀ ደመና እየጋረደ በአምደመና እየመራ በቅዱስ ሙሴ በቅዱስ አሮን አድሮ መርቷቸዋል ያን ጊዜ እርሱን ያመልኩት ዘንድ ለእርሱ ለስሙ ይገዙለት ዘንድ እግዛብሄር ሙሴን ወደ ደብረ ሲና ውጣ
አለው ወጣ አስቀድሞ ነበልባል ከአመልማል ተዋህዶ ያየባት ናት በዚያ አርባ ቀን ቆየ ከእግዚአብሔር ጋር ሲነጋገር አስር ትዕዛዛት የተጻፉባቸውን ሁለት ጽላት ሰጠው። እነዚህ ጽላቶች ዛሬ በኢትዮጵያ ያሉት ናቸው። እነዚያ ጽላቶች ላይ አሰርቱ ትዛዛት ተጽፈዋል። እነዚህን ትዛዛት ስለመጠበቅ ጌታችን ሲያስተምር የመጀመሪያው ከሁሉ ሚበልጠው በአዲስ ኪዳን አንድ ጸሃፊ መቶ ሊፈትነው መምህር ሆይ ከትዕዛዛት ሁሉ ማን ትበልጣለች ብሎ ሲለው አንተ እንዴት ታነባለህ አለው በሉቃስ ወንጌል ላይ እኔማ እንዲህ የሚለውን አነባለሁ አፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክ በኩል ልብክ በፍጹም ልብህ እግዚአብሔር አምላክህን ውደደው አፍቅ ቢፀ ከመነብስከር ከኦሪት ትዕዛዝ ቀዳሚ ናት ሁለተኛዋ ከወሪ ትዕዛዝ የመጨረሻዋ ናት አሁን ባነበብነው ክፍል የለችም በኦሪት ዘላውያን 19 ላይ ነው ያለችው እንደሱ አድርግ
ትድንዛዛት ሁሉ የምትበልጠው እግዚአብሄር አምላክን በፍጹም ልብ ምን በለው እረ ንገሩኝ ጾም ገብቷል ነው ገና ነው ዛሬ ስንት ቀን ነው ኧረ በሞት የተናገሩ 29 እ እና ሁለት ቀን አለው መሰላገነ አዎ ጾም ሲገባ ነው ጥብልቅልቅል እኔ በነገራችሁ ላይ እንዴት ዋላችሁ እግዚአብሄር ዛሬ በደረሰበት ሳይንስ በደረሰበት ደረጃ ጤና ያለው ሰው በ24 ሰአት አንድ ጊዜ ከበላይ ይበቃዋል አይደል አሁን ሳይንስ የደረሰበት ደረጃ ምክንያቱም ሰውነታችን የተፈጥሮ ኢነርጂ ሃይል እንዲጠቀም በ24 ሰአት አንድ ከተበላ በቂ ነው ይላል የዘመኑ ሳይንስ እንኳን ያው ሳይንሱን ነው ከቤተክርስቲያ ይልቅ የምናምነው እረዳለሁ ብዙዎቻችን እኛ ግን አሁን የፍልሰ ቅዳሴ ስንት ሰዓት ነው የሚወጣ ንገሩኝ ዘዴ ሰአት ከዛ እንደተወጣ ወዴት ነው
የምንሄደው ምግብ አይደል ማታስ ምን አለ ምግብ ደሞ በአድረሺኝ ተመካይቶ ይበላል በምንም ተመካይቶ ይበላል አይደል በቀን ሁለት ጊዜ በልተንኳን ሰዎች ነን እኮ እኔ ሚቀረን ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ በቃ የሆነ ሜካፕ ምናምን በደብ የሚያጠወልግ ሜካፕ መቀባት ነው የሚቀረኝ ሰው አይቶ እንዴ ይሄ ሰውዬ የቆረባ ዞሮ እንዴ ምናምን እንዲለን እንደዛ ሚባል ና አስተውሉ እንዴት ዋላችሁ እግዚአብሄር ይመስገን አፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክ በሉ እስቲ አፍቅሮ ለአብሔር አምላክ በኩሉ ልብክ በኩል ልብከፍጹም ልብህ እግዚአብሔርን ውደደው ይሄ የትኛው ነው ቢሉ አምልክ አምላክ ዘበሌ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ ሲጀመርኮ ሌላ አምላክ የለም ማን ነው ሌላ አምላክ ሰዎች ግን ሲፈልጉ ድንጋዩን ሲፈልጉ ዛፉን ሲፈልጉ ህንጻውን ሲፈልጉ ደመናውን ጸሃይን
ጨረቃን ከዋክብትን ለራሳቸው እንኳን መቆማ የማይችሉ ነገሮችን አምላክ ናቸው ብለው ጥጃ እንኳን ሰው ያመልቃል እኮ አይደል እስራኤል ቅዱስ ሙሴ ታቦት ጽላት እየተቀበለ እስራኤለታች ምን ያረጉ ነበረ? ጥጃ ያመልኩ ነበር። ጥጃ በነገራችን በጣም ነው የሚያስገርመኝ ልክ የዚህ ዘመን ሰው በቀላል አይደለም የሚታል አንዱ መቶ አጥማቂ ነኝ ይፈውሳሉ ሲለው አገሩ እኮ ነው የሚከተለው አሃ ተው እንጂ ቆይ እስኪ እንደሱማ አይደለም አንተ ምንድነህ አታስታውሱም ሰይጣን አነገሬ ሆለሉ ግቡራን እነዚህ መላእክት የፈጠርኳቸው እኔ ነኝ አላለም ንገሩኝ ሚካኤል እና ገብርኤል ሌሎችም ሊቃነ መላእክት ምን አሉት ኦ ቆይ ቆይ ቆይ ቆይ አሃ ተው እንጂ አትቸኩል ቆይ እንጂ እና እንነጋገር እንዴት ያለው ጉድ ነው አሃ አንተ ፈጠርኩ
ምትል ከኛ ምንድን ነው ልዩነትህ ክንፍ እንደ ክንፋችን ተፈጥሮ እንደተፈጥሮአችን ምንድነው የተለየ አንድ ሰው እፈውሰሃለው ሲል እኮ ጥያቄው እሱ ነው ምንድናት ምንድነው የተለየው በነገራችሁ ላይ ያ አጥማቂ አምጡት ከኔ ከአንተ አንተ ካንቺ በምንድነው የሚለይ በቆብ ነው እንዳንል ያን የማያደርጉ ቆብ ያላቸው ብዙ ሰዎች እናቀል በመስቀል ነው እንዳንል ካህናት ብዙ አሉን በምኑ በየትኛው ቅድስና በየትኛው ንጽህና አለቀ ጥያቄ እኮ ነው እና ሰዎች ግርም ይለኛል በቃ ዝም ብሎ ያገኘውን መከተል ነው እና ዛፉን አምላክ ነው ሲሉ አሃ ቆይ እንጂ ሚገርማችሁ ነገር በአለም ይህ ሁሉ ዛፍ እያለ አንዱ ዛፍ ተለይቶ ለምንድነው አምላክ የሚባል እንዴት ዋላችሁ ይሄ እኮ የሰው ልጅ ጭንቅላት መንፈሳዊነት ብቻ ሳይሆን
ስጋዊ አቅሙንም ሲያጣ እኮ ጨርሶ መጠየቅ ሲያቆም የሆነ ደንጊያ የሆነ ተራራ አምላክ ነው ሲባል አሃ ይሄኛው ተራራ የትኛው የትኛው ተራራ ነው አምላክ ይሄኛው ያኛውስ? በርዝመት ነው እንዳንል በጣም ለምሳሌ ራስ ደጀንን በርዝመቱ እናመልከው የሚል ሰው ቢኖር አይ ወንድሜ ተረጋጋ ኪሊማንጃሮ አለ ትንሽ ከፍ ይላል። አይ እንግዳ ውስጥ ኪሊማንጃሮ ምልኩ አይፈረስት አለ። እንግዲያ ኤቨርስቲን አይረስት ከአርሃ ከባህር ምናምን በላይ ነው እንጂ በርስ እዛ ደግሞ ፔር ውስጥ ላቲን አሜሪካ ውስጥ አለ እንዴ መርማሪ ጭንቅላት ያስፈልጋል እኮ። በነገራችን ላይ እኛ መመርመር ያለብንን ትተን ማይመረመረውን ስንዳር እንውላለን። እና በእውነቱ ከኔ በቀር ሌሎችን አታምልኩል ጊዜ በየአመቱ የምነግራችሁ ነገር አለ ልብ አትሉትም እንጂ ጣኦት ሲባል ባይዳ
አምልኮ ሲባል ግድ ደንጃ አለቦ እንጨት ጠርቦ ብቻ አይደለም በቤታችን ብዙ ጣኦታለን እግዚአብሄርን የሚያስረሳ እርሱን እንዲተካ ያስቀመጥናቸው ገንዘብን የመሰል መሰለ ኧረ እንኳን ሌላ ቀን አመለካከታችን እኮ ጣኦት ነው በዚ ዘመን በነገራችሁ ላይ ኢንተርኔት ላይ ያለው ሰው ምናልባት ካልተሳሳትኩ 90 ምናምን ፐርሰንት አመለካከቱን ጣኦት አድርጎ የሚኖር ደህና ዋላችሁ እግዚአብሄር ይመስገን ለእርሱ የመሰለዉን ይፋል ለምሳሌ የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅስ መጥቀስ አንተን የእግዚአብሔር ሰው አያደርግህም ያን ጥቅስ መናፍቁም ይጠቅሰዋል ማንም ይጠቅሰዋል ቅዱሳት ቃላት እግዚአብሄር ምን ይወዳል? የእግዚአብሔር ፈቃዱ ምንድነው ብለን በመንፈሳዊ ልብ ከማስተዋል ይልቅ አመለካከታችንን ጣኦት አድርገን ለኛ የመሰለንን ነገር ለሰው ስንናገር እንውላለን። ለአንዳንዱ እውቀቱ ጣኦት ነው። ትንሽ ፍልስፍና ምናምን ያነብና ቀና ብሎ ማየት
ይጀምራል። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። መጀመሪያ የሰው ልጅ ማየት ያለበት ወዴት ነው? ንገሩኝ ወደ ታች ነው ቀጥሎ ማየት ያለበት ወዴት ነው ወደ ጎን ነው እሱን ስትጨርስ ቃና ማለት ትችላለህ እንደም ለፍጥ ብለው ወደላይ ምክኒያቱም እንኳን በመንፈሳዊ እግዚአብሄርን ልትመረምር እዚህ ሄደህ ብትሄድ ብትሄድ ብትሄድ እኮ በስጋዊ እግርህ አትደርስበትም እኮ ሳይሱ ሲያወራ አትሰሙትም የሆነ ጋላክሲ ላይ ለመድረስ ይሄን ያህል ላይ የሪላችሁ እኛ ያለንበት የሆነ የሆነን ነገር ለመጨርስ መቶ ሺቲር አንድ ላይር ማለት እንግዲህ አትገመቱትም መአት ነገር ነው እነሱ በሚሉት ማለቴ ነው ወደ ላይ ሄደህ ምንም ምዘልቀው ነገር የለም ስለ እግዚአብሔር ማወቅ የሚቻለው አንድ ነገር ብቻ ነው እግዚአብሔር እንድናውቀው የፈቀደና በቅዱሳት መጽሃፍት እና
በአባቶቻችን የገለጠውን ያክል ብቻ ነው ከዛ ወጪ ብትሄድ ብለህ ብለህ መጨረሻ ላይ የሚባል ነገር አለ አይደል አንድ የሆነ አንድ አነጋገር ሰምታችኋል አይደለም እግዚአብሔርን ይመረምሩት ይመረምሩት እና በስጋዊ ጭንቅላታቸው አላገኙት ሲሉ ምን ይላሉ የለም ለሎቱ ስብአት እንዴት ዋላችሁ እና አንድ የጆግራፊ አስተማሪ መሰለኝ ክፍል ውስጥ ገብቶን ሹድ ኮንክሪት የሚል የሳይንስ አለ ካላየኸው ካልጨበጥከው ካልዳሰስከው ተጨባጭ ካልሆነ አትመነበትም ነገር እና ይሄ መስኮት ይታያችኋል እ አዎ ስለዚህ ይሄ መስኮት አለ የለም አለ ይሄ ኮርኔስ ይታያችኋል አዎ አለ የለም አለ እያንዳንዱ እዛ ቁሳቁስ ሲጠይ የቆየና እግዚአብሄር ይታያል እግዚአብሔርን አይታችሁ ታቃላችሁ አለ አናውቅም አለ የለም ዝም አሉ የለም አለ እሱ አንድ ታዳጊ እጅ ነው ጋሼ
ጥያቄ አለኝ ምንድነው የሱ ጭንቅላት ይታያል አይታይም አይታይም ጭንቅላት የለሁትማ ህጻን ልጅ ነው ግን ተማርኩ ከሚለው ከዚህ አይምሮን ካደነቆረው ሰውዬ አስር እጥፍ እሱ ይሻላል እግዚአብሔር መኖር ለማረጋገጥ በጣም ብዙ መንገድ አለ በመንፈሳዊ ስታነጋግረው ይመልስልሃል ጸጋው ካለህ ደግሞ ይገለጥልሃል ዋላችሁ አታስታውሱም ከወር በፊት ስለ ቅዱስ ሙሴ ጸልይ ስንነጋገር እግዚአብሔርን ማየት ነው የፈለገው አይደል? አየው አላየሁም አየው በአካል አገኘሁ አገኘው አየው የሚያየው አሉ ዛሬም አሉ እግዚአብሔርን የሚያየው አሉ ቸሩ አምላክ አይ በሌላ መንገድ ነው ብለህ ካልክ ደግሞ እስኪ ተፈጥሮ እየው አስቡት ኢቦሽን በሆነ በአጋጣሚ ነው እንደዚህ ነው። ማንም ሰው ከቶውኑ በቢሊየን አመት እራቀቃለው ቢል የኛን ተፈጥሮ አይደለም የአንዲት አትክል ተፈጥሮ ሳይንስ የሚደነቀዋል
ለምሳሌ ይሄ ሞባይል ነው አይደለ? ንገሩኝ አዎ ሳይንስ አዲስ ፈጥሮ እዚህ ውስጥ የከተተው ነገር አለ? እግዚአብሔር ከፈጠረው ነገር በቀር ያንን ከመገጣጠን በቀር በነገራችሁ ላይ ይሄንን ሞባይል እንኳን ለመስራት የተጠቀሙት ጭንቅላት? እነሱ የፈጠሩት አይደለም። ባለቤት ቤቱ የፈጠረው ነው። እስኪ አለምን ተመልከቱት? እኔን ግራ የሚገባኝ ነገር ሰዎች አናስ አላስተውሉም ብለን ነው እንጂ ጸሃይን ታውቃላችሁ አይደል? ፀሀይ? አታውቁም? ፀሐይ ጸሃይም ትባላለች አይደል? የዘሮ ጸሃይ ሳይሆን ይችበራው ጸሃይ አለች አይደለ? ይቺ ጸሃይ አሁን ካለችበት ትንሽ ወደ እኛ ቀረብ ብትል ኑሮ ምንም ይፈጠረው ይመስላችኋል? እ ተቃጥለህ ማለቅ ነው አይደለ? አይደለም እሺ እሺ ይቅር ትንሽ ፈንጠር ብትልስ የበረዶ ንግግር ነው አይደል? ይሄ አጋጣሚ ነው ማለት እንዲጭንቅ
እኔ በነገራችሁ ላይ አለም ላይ ያሉ በተለይ በዚህ በአስትሮፊዚክስ ላይ የሚሰሩ ሰዎች ድንቁርናቸው ምክንያቱም አላማቸው ጣኦት አምልኮ ስለሆነ ያን የምታውቁት እያንዳንዱን ጋላክሲ እያንዳንዱን ኮከብ የሚጠሩት አሁን በቅርብ እንኳ ለሚሽን ላኳት ነው ምናምን የተባለችው ስሟ አር ኤምሲ ይባላል አይደል? አሁን ካልጠፋ ስም የግሪ ጣኦት ፈልገው ለምንድን ነው የሚጠሯት? ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን ከሐዋርያት ባንዱ ጠርተዋታል? ከቅዱሳን ባንዱ እንዲያው እሺ የክርስትናም ነገር እንደው መደበኛ በሆነ ስም ይጠራዎታል? አሜሪካ የማይሏት አሜሪካ ውስጥ ባለ በአንድ ስቴት የማይጠሯት። አሜሪካ ውስጥ ካሉ እስቴቶች መካከል ለምሳሌ አንዷ ሜሪላንድ ትባላለች አይደል? እ ሜሪላንድ እመቤታቸውን ምድር ማለት ነው አይደል? በሱ ማይጠሩት ከፈል ነው የራሳቸው ስቴት
ነው። እንዴት ብሎ ነው ምክንያቱም አለም ላይ ሁሉ ነገር ሁሉ ነገር በጥበብ ወኩሎ በጥበብ ቀበርከ ሁሉን በጥበብ ሰራህ አለና እዛ ላይ ግሩም ግብርከውም ስራ ደግሞ ድንቅ ነው። ግሩም ነው። እሱ ብቻ አደለም ነፋስን አስቡት። እንደው ነፋስ የሚታይ ነገር ቢሆን ግን እንዴት አድርገን ይሁን ወደ አፍንጫችን የምናስገባው ነበር። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። ነፋስ ከየት ነው የሚመጣ? የት ነው የሚሄድ? በአፍንጫችን ገብቶ በሳምባችን በነገራችን ላይ በጣም የሚያስገርመው ነገር ለምሳሌ እ አሟችሁ ማስታገሻ በመርፌ ሲሰጣችሁ እናንተ የሚገርማችሁ መርፌው ነው አይደለም? መርፌው ገብቶ ያ የተወጋው ነገር በምን ፍጥነት ነው? ከራ ጸጉር እስከጉር ጥፍር ድረስ በምን አልፎ ነው? ሰውነታችን በሙሉ ቱቦ ነው? በሚሊየን በቢሊየን የሚቆጠሩ
ሴሎች ይባላል አይደልም? እነሱ በሙሉ እንዴት ነው ተቀናብሮ የሚሰሩት? እንደውም በሳይንሳዊ መንገድ ለማሰብ የሚሞክር ካለ ብዬ ነው። ይሄንን ሁሉ አይተህ መጨረሻ ላይ እንደ አባታችን አብራሃም ፍጥረቱን ሁሉ መርምሮ መርምሮ ከፀሀይ ላይ ቆመና አምላከ ጸሃይ ተናበበ። ፀሐይን የፈጠርኩኝ አነጋግረኝ። እግዚአብሄር እኮ ያነጋግራል አታውቁም አነጋግረኝ ሲሉት ያነጋግራል። በእምነት ከሆነ ስለዚህ ከእግዚአብሔር በቀር ከትሆኑ ማንም አምላክ የለም በአንድነት በሶስትነት ከሚኖር ከእግዚአብሔር በቀር ማንም አምላክ የለም ስለዚህ ከኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልኩ አለ መድሃኒ አለም ከአምልኮቱ አያውጣን የሰንበትን ነገር ተነጋግረናል አትስረቅን አስቧት ለምሳሌ አባት እናትህን አክብራለ አምላክን ስም በከንቱ አትጣጥ አለ። አባት እናትህን አክብር አለ አክብር ከዚያ ምን አለ? አታመንዝር አታመንዝር ቀጥሎ ምን አለ?
አትስረቅ ቀጥሎ ምን አለ? ይሄንን ልጅ ማነው ይዞት የመጣው ያዙት እንጂ ህጻኑን ያመጣችሁ ካላችሁ ባለቤት ከሌለው ወደ ውጪ አስወጣው። ውስጥ ገብቶ አንደኛ እቃቸውን እያበላሸው ይመስለኛል። ያገልግሎት እቃ ነው። መረበሹ ላይበቃ ብዬ ነው። ደግሞ ልጅ በጣም ህጻን አይመስለኝም። ለማስተዋል አያንስም ብዬ ነው። በጣም ህጻን ሲሆኑ ችግር የለውም። ወደ ውጪ ዘውጠና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። አታመንዝር አትስረቅ ቀጥሎ አትግደል ከዚያ አትመኝ። ከዚያ ቀጥሎ የዛሬ ርዕሳችን ይመጣል። ምን? በሀሰት አትመስክር የቅዱሳንን ታሪክ ጥቂት እናሳና ወደ ርዕሳችን እንመጣለን። ሰዓት ለመቆጠብ የዚህ ዘመን ሰዓት በሌላ ጊዜ ቀጥል ይንቀራፋል ማስተማር ሲጀምር ብቻ ነው የሚሮጥ ለኔ ይኸውልና አላቅም ለኔ ይመስለኛል እግሬ እየሰማችሁ ነው? አዎ ዛሬ ስንት ቀን ነው?
ምን 29? እ? 29 ሀምሌ ምን ማለት ነው? እ ተመራመው ጠይቁ አሁንም እኮ መመርመር ማለት እንደዚህ ነው ሀምሌ ምን ማለት ነው? ሃምል ሲባል ትሰማላችሁ? ሀምል ማል? ሀምል እሺ ተመራመሩ ለሁሉም። ያለፈው ሳምንት ተገናኝታችሁ የነበረ አልነበርኩም። በ22 ስለነበረ ከያሶስት ጀምሮ የቅዱሳኑን ነገር እንይ። በ23 እናታችን ቅድስት መምህር መሪና ነበረች። ቅዱስ ለእንጌስ ነበረ። አብጥልማዎስም በዓሉ ነበረ። በሃያ ሃምሌ 24 ታላቁ ጻድቅ አባታችን አቡነ ዘ ዮሐንስ የክብራኑ ዓመታዊ በዓላቸው ነበረ። አባተ ከለመድን አባተ ከላይ አዶናይ አባተ ወልደ መድን ጻድቃን ቅዱሳን ዘደብረ ሊባኖስ ሰማዕታትም ናቸው አባ ስሞን ጻድቅ ሊቀ ጳጳሳት ነው። ታላቁ አባኖ ሰማዕቱ ሌሎችም ቅዱሳን አመታዊ በዓላቸው ነበረ። በ25 በጣም ብዙ ቅዱሳን ናቸው
የተከበሩት በ25 የመጀመሪያው በዓል ቅዱስ መርቆርዮስ ነበረ። ቅዱስ መርቆርዮስ በሮሜ ከተገኙ ቀደምት ሰማዕታት መካከል አንዱ ነው። ለሮም ሰማዕታት አለቃ የሚባል ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቀጥሎ ለሰማይታት አለቅነት ያደለው ብዙ መከራ የተቀበለ ነው። ቅዳሴ ቤቱ መጀመሪያ መጀመሪያ በቂሳሪያ በኋላ በምስር በመጨረሻውም በኢትዮጵያ የተደረገበትን እና ልደቱን እናስባለን። ቅዱስ መርቆርዮስ አባቱና እናቱ ታቦትና ኖህ ይባላሉ ታቦት እናቱ ናት ኖህ አባቱ ነው። ከባይዳ አምልኮ የመጡ ናቸው ክርስቶስን ወደ ተጠምቀው ፒሉር የሚባል ልጅ የወለዱ ፒሉር ማለት በሌላ ቋንቋ መርቆርዮስ ማለት ነው። ይሄ የቅዱስ ሰማዕት ቅዳሴ ቤቱ ከተከበረ በኋላ ብዙ ተአምረ ተዓምራት አድርጓል። በተለይ በምስር ባለች ቤተክርስቲያን ብዙ ድንቅ ተአምራት አድርጓል። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። በዚያ ወራት ተንባላታዊ
ወይም እስላም በግብጽ ምድር ነግሶ በነበረበት ጊዜ የቅዱስ መርቆርዮስ ቤተ ክርስቲያን ከተሰራ በኋላ አንዱን አንዱ እስላም በዚያው በምስር አሁን ካይሮ የሚሏት ስፍራ አካባቢ ተመራምሮ ተምሮ ከእስልምና ወደ ክርስትና መጣ። የነሱ ህጋቸው ደግሞ እምነቱን የለወጠውን ታውቁታላችሁ በለው ነው እና እንደዛ ሊያደርጉት ከበው እጁን እግሩን አስረው አካሉን ይቆራርጡታል። ግብረ አህዛብ ይባላል ይሄ። ሰው የፈለገውን ማመን አይችልም? እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሔር ይሁን። እግዚአብሄር ፈጥሮናል አይደል? ማስገደድ ቢፈልግ ይችላል አይችልም? ይችላል ግን ስለምን አስገደድንደን አላስገደንም አምልኮተ እግዚአብሔር በፈቃድ ነው በግድ አይደለም ሰው ከፈለገ እኛ ማድረግ የምንችለው ሁለት ነገር አለ አይደል አንደኛ መምከር ማስተማር ያ ሰው አይ ይሄ እየውልህ ክርስትና ጥሩ ነው እንደዚህ ነው ያኛው እምነት
ግን ጥሩ አይደለም ብለን እናስተምረዋለን ካልሰማን ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንጮሃለን እባክህ ጌታ ሆይ ይሄ ሰው እንዳይጠፋ ቸርነትን አድርግ እንላለን። ከዛ ከፈለገ ደጃ ወደ ማምለክ እምነት ወደ መቀየር መሄድ ይችላል ሃይማኖት በፍላጎት እንጂ በጉልበት አይሆንም። እንደዛ ሲያሰቃዩት የቅዱስ መርቆርዮስ ቤተ ክርስቲያን ከፊት ለፊት አለ። ያ ከእስልምና ወደ ክርስትና የመጣው ሰው ታግሶ መከራውን ይቀበላል። እና በጎኑ አንድ ሌላ ወጣት ተንባላታዊ ያልፋል። ምን አርጎ ነው? ነው ብሎ ሲል አይ እንደዚህ እንደዚህ አድርጎ እምነቱን ለውጦ ክርስቲያን ሆኖ ልንገለው ነው ይሉታል። ደግ አርጋችኋል ሄዶ አንተ ለምንድን ብሎ ለጆሮ የሚቀፍ ስድብ ሰድበው? እሷ አልበቃ ብሎ ከሚመቱት ጋር አርቦ አብሮ ደበድበው። ሲደበድበው ቆይቶ ፊቱ አፉ በደምብ ተነክሮ
ያ ክርስትያን ቀና ብሎን ወጣት አየው። አንተ አሁን ልብህ ጨለማ ነው። ነገ ግን ልብ ልብ የሚበራበት ቀን ይመጣል ያን ጊዜ እኔ የተቀበልኩትን መከራ አንተም ትቀበላለህ የተናገርከውና በኔ ላይ ያደረከው ሁሉ ይጸጽሃል ብሎ ትንቢት ተናገረ ስለተበሳጨ ጫማውን አውልቆ ጥሩሱን አረገፈው በጫማ ከዛ በኋላ አሰቃይተው በእሳት አቃጥለው ገደሉት ያኛውን ክርስቲያኑን ይሄኛው ግን ደብድቦት ደብድቦት ይህንን ክርስቲያን የሰላም ወጣት አልወጣለት ስላለ ወደ ቤቱ ሄደና እራት አልበላም ብሎ ቤት ገባ እናትና አባቱ ለምንድነው እራት የማትበላ በመንግስት መንገድ እንደዚህ እንደዚህ አግኝቼ እንደዚህ አለኝ እና አዘንኩ ብሎ አለ እንዴ ክርስቲያኖች እኮ እሸታሞች ናቸው እርሳው ብለው አሉት እንዴት ዋላችሁ እግዚአብሄር ይመስገን ርእሳችን በሀሰት ምን አትበልነው ክርስትያኖቹ ውሸታሞች
ናቸው ናቸው የምላችሁ ምክንያት ነን ወይ አላልኳችሁም ክርስትያኖች ውሸታሞች ናቸው እኔ እና እናንተ ግን ውሸታሞች ነን ብዙዎቻችን እኔ ክርስቲያን ነኝ ብዬ እራሴን ለሰው አላስተዋወቅም በስም ሊሆን ይችላል ከተግባሩ ግን ስለሌለሁበት ክርስቲያን ነኝ ብዬ በሶፊት ራሴን አላስተዋውቅም በዚያ ላይ አንድ ሰው ተግባሩ ይገለጠው እንጂ እንዲህ ነኝ እየተባለ ማስታወቂያ አይሰራም በሰማይትነት ዘመን ካልሆነ በቀር ይሄን ልብ በሉ ከሌላ እምነት ነው የመጣ አይደለም ንገሩኝ የተናገራት ነገር ጥብ አትልም እርሳው አልም አልሰዋል በቃ በጣም አሰንተኛ አሁንም ከዛ አንድ ወቅት ወደ መካ የሚሄዱ እስላሞች ሲያልፉ ትሄዳለሁ ወይ አሉ ሄዱ አባቱን ላከኝማ በዛውም አይምሮዬ ሃሳብ እንዲቀለኝ ትንሽ እንድፍታ ላከኝ ብሏ አይ ጥሩ ነው አለና ስንቃ ይዞ
ላከው ከዛ አድርሰው ከሚሰግዱበት መካነጣቸው ሰጋግደው ሲመለሱ ባልሆነ ሰአት ባሳ ሰአት ምክንያቱም መንገደኛ ሰዎች እ ሲጸዳዱም ሲመገቡም በተመሳሳይ ሰአት ነው እራሳቸውን ያስለዱታል አንድ ወደ ኋላ እንዳይቀርብ በራ ስለሆነ ማለት ነው። እሱ ግን በአሳት መጣ። እና ምን አላቸው ልጸዳዳረኝ ብሏቸው ሄዶ ረስተው ትተውት ሄዱ። ያንን ተግባረ ስጋውን ጨርሶ ምናምኑን ታጥቆ ቀን ቢል ሰው የለም። የሚገርመው ነገር ደግሞ ትተወት መሄድ ብቻ አይደለም። ፈረሱን ይዘውበት ሄደዋል። ቤት ሂድ የሚያረገው ጠበው ደግሞ ጨለፉ አለማ ደህና ዋላችሁ እግዚአብሄር ይመስገን መቼ እለት ነው አላልኳችሁም ለናንተ አይደለም መሰለኛው ማዶ እያስተማርኳቸው ነው እ ድሮ ልጆች እያለን የምናወራው የነበረ ነገር ነው አንድ ሰው ዛፍ ላይ ወጥቷል እና የወጣበት ዛፍ
ውሃ ዳር ላይ ነው የተተከለው ባህር ዳር ላይ ነው እና ሊወርድ ሲል ከውሃ ውስጥ አዟል አለ። ወደ ውሃው አቶ እንዳያመልጥ የእርሱ ላይ አንበሳ አለ። እዛው ዛፉ ላይ እንዳይቆይ ከዛፉ በላይ እባብ መጣበት የት ሂድ? እና ስንከራከር ስንከራከር ስንከራከር ቆይተን አንዱ እኔ መልሱን አውቀዋለው አለ። እሺ ምንድን ነው አሉት? ምን እንብል በህልሜ? እና አንድ ሰው ነበር እና እዚህ አይ ጥሩ ነው ያንተ ግን ትክክለኛው መልስ አይጣርስ ነው። ደና ዋላችሁ አይምሰልም በሰው አትፍረድ አንዳንድ ባንዳዱ ነገር አይጠላም። ይሄ ሰውዬ አሁን አስቡት እንግዲህ የሚያምንበት እምነት አለው አይደለ? ስም ይጥራ ይሄን የሃሰተኛ ነብይ ይሁን የማን እስቲ ይጥራና ይምጣ ነው ያድነው እንደሆነ በነገራችሁ ላይ በአለም
ታሪክ በአለም ታሪክ የሆነ የታመመ ሰውነ ሲባል ሰምታችሁ ታውቃላችሁ እዛኛው ዛኛው ቤተ እምነት አለ? ንገሩኝ? ኧረ በሞት የለም አስቡት። እኛ ጋር እኮ ልብ ስለማለዉን በየቀኑ እኮ ነው ሰው የሚሄድን በነገራችሁ ላይ ሰሞኑን የተደረገ ተአምር ልነግራችሁ እችል ነበር ግን ሳሪው ያ የተደረገለት ሰው በህይወት ያለ ይሄ እንዲነገር የሚጠላ ሰው ስለሆነ አልናገረውም እንጂ አለ። ጎበጣም ይቀናል። አይነ ስውር ይበል በነገራችሁ ላይ በየጸበሉ ስትሄዱ ከክርስቲያኑ ያልተናነሰ እነማን ናቸው ያሉት ሊጠመቁ በቃ ለምን ይመስልሃል የለም እዛ እግዚአብሔር የሚገለጥበት አምላክ አምላክነት የሚገለጥበት አንዱ መንገድ ምንድን ነው ሰዎች ማድረግ የማይችሉትን ነገር በማድረግ ነው አይደለ ፍጡር ማድረግ የማይችለውን ነገር የለም እነዛ ቢያደርግ ቢሰራ ምንም የለም አማራጭ ሲያጣ
ምን ትዝ ይለዋል ከሱ ደጅልፍ ብሎ ያለው የቅዱስ መርቆሪዎች ቤተክርስቲያን እና ክርስትያኖች ዎች ሄደው እየተሳሉ የኔ ጓደኛ የነበረ በነገራችሁ ላይ ሙስሊም ነው እና አብሮ አደግነው ትምህርት እየወደቀ ተቸገረ ከአቅም በላይ ሆነና በቃ ከዛ በሶስተኛው አመት ይሁን እንደዛ ና ብዬ ባለ እግዚአብሔር አመጣሁት ልጆች ነን እየውለ እግዚአብሄር ከተሳልክ ያሳልፋል ብዬ አልኩት ባለ እግዚአብሔር አንድ ብር እሰጣለሁ ካለፍኩኝ አለፈ ምቶ አስገባው ምን ትለኛለህ እንዴ በጣም እኮ ነው የሚገርማችሁ አስራ ሰባት አመት በሙሉ ሽባ ሆኖ የኖረ ሙስሊም ወደ 17 ሚሊዮን ብር የነበረው ያ ሁሉ ከስሮ ደአ ሆኖ ለህክምና ለምን ለምን ተብሎ ወጥቶ ማለት ነው የት ነው የዳነ ባታ ጸል ባታ ፀበል ድንቅ እኮ
ነው አማራጭ ሲያጣ ምን አለ እስቲ ወደዚያ ዞር ብላችሁ ወደኋላ ተመልከቱ የማን ስህል ይታያችኋል? አየህ እንደዚህ አለ ስህ ለዛ ቤተክርስቲያን አለ ሲያልፍ ሲያገድም ያየዋል። መርቆርዮስ የክርስቲያኖች ረዳት ሲጠሩህ ሲለምኑ ስታረግላቸው አይቻለው ሰምቻለው ወትሮ አላምንበትም ነበረ አሁን ግን አምን በፈጣሪ አምን ዘንድ ለክርስቲያኖች ምታረገውን ነገር ለኔ ያደርግልኝ ከዚህ ጥፋት ከዚህ በረሃ ምክንያቱም ቤቱ ለመድረስ የ2 ቀን የእግር መንገድ ይቀረዋል። 22 ቀን አውሬው አንድ ምሽት አያሳድረውም ምሽክ አድርጎ ነው የሚበለው። ክርስቲያን እሆናለሁ በፈጣሪ አምናለሁ ብሎ ቃል ሳይጨርስ አንድ ፈረሰኛ ከፊት ቁሟል። ብርሃን የለበሰ የፈረሱ ኮቴ መሬት ያልነካ ሰይፍ የታጠቀ እ? ወጣት አንተ ምን ሆነ ነው እዚህ እዚህ በርሃለው ወገኖቼ ስተው ሄደው ጠፍቼ
ና በል እኔ ልውሰድህ ከፈረሴ በጀርባ ተፈናጠጥ ተጫ አለው ከኋላ ቁጭ ጥቁር ነው ፈረሱ ከእግሩ አካባቢ ነጭ ነጭ ያለው ታዲያ ፈረስ ወደፊት አይደለም ወደ ደመና ወጣና በረ ከደመና ወቶ ተመልሶ ወርዶ እንደተዘጋ ቤተክርስቲያኗ ወስዶ ከቅዱሱ ላይ ትቶት ወደ ስዕሉ ገብቶ ተሰወረች አደረ በሌሊት መጋቢ ቤተክርስቲያን የቤተክርስቲያኑ ከፋች ገበዝ ከፍቶ ሲገባ ቁሟል። ሊጮህ ነው ሊባ ብሎ ማለት ነው። አትጮህ ቆይ ምነግርህ ነገር አለኝ አለው። ምንድን ነው የምትነግረኝ አለው ይሄ ያለሁበት ቤት ምንድነው አለው ቤተክርስቲያን የማን የቅዱስ መርቆርዮስ የት አገር ምስር ግብጽ እንግዲ አስቡት ከሃያ ሁለት ቀን መንገድ በአይን ጥቅሻ ነው የመጣ ያቺን ሌሊት መርቆርዮስ ግን ማነው? ታሪክ ታሪኩን ነገር እኔ መልኩን
ዛሬ ሌሊት በዚህ በራስ አለውኝ ያመጣኝ ጎልማሳ በፈረስ የተቀመጠ አለና እስኪ ስሉ እንግልጥልኝ አለ ግልጥ ቢያደርገው ያው ነው እራሱ ይሄ አመጣኝ ከዚህ በላይ ምልክት አልፈልግም አስተምረኝና አጥምቀኝ አለው አስተምሮ ደብቆ አጠመቀው ክርስቲያን አደረገው ተደብቆ ለዘላለም መኖር አይቻልም አንድ ቀን ሲወጣ ቤተሰቦቹ አዩት ምክንያቱም መንገዶቹ መጥተው ልጃቹ በረሃ ሞቷል ብለዋቸው አርተዋቸው ተለቅሶ አልፏል። አንድ ሄዶ እንዴ እናንተ ልጃችን ሞተ ብላችኋል ግን እሱን የሚመስል ሰው መርቆሪስ ቤተክርስቲያን ውስጥ አለ ይላቸዋል ፈልገው ቢያወጡት እሱ አንተ ምን ሆንክ ብሎ አሉት መልሱ አንዲት ብቻ ናት እኔ ምንድን ነኝ አለኝ ክርስቲያን ነኝ ስሙ ማን ተብሏል ዮሐንስ ሊመክሩት ሞከሩ አልሰማቸውም አስፈራሩት አልተሳካም እስላሞችን ሰብስበው ደበደቡት አልተሳካም መጨረሻ
ላይ ከነወቱ ሽንት ቤት ውስጥ አሉ። እናት ግን እናት ግን ምን እምነቷ ሌላ ቢሆንም እናት ናት። አልቅሳ ልትሞት ሆነህ ያን እያየች እሷ ከሚያሰቃዩት የለችበትም። ምንም ክርስትያን ባትሆንም። በሷ ለቅሶ ምክንያት አባትየው ከዚያ ቆሻሻ ከሽንት ቤት አወጣውና በል ወደማ ላይ አገር ሂድልኝ እዚህ ከምገል ብሎ አለው በራ ሄዶ ገዳማስቄስ ገባ መነኮሰን ብዙ ድርሳን አጽፏል። ኋላ አንድ ገዳማዊ መኖሴ የመጣና ዮሐንስ አቤት ምን እያረክ ነው እዚህ በምናኔ አይ ይሄ አንተ ስፍራ አይደለም እናሳ ሂድ ወደ ምስር ወደ ግብጽ ምን አለ እዛ መከራ ተቀበል ስለ ክርስቶስ ገሃድ ተናግር ድሮ ስትሰድ ኑርሃል አሁን ምስክርነት ስጥ ያደረገልን ቸርነት እንደገና ተመልሶ ወጣ አሰቃዩት አሰቃዩት አሰቃዩት አልቻሉትም
በመጨረሻ እንዲገልላቸው ለማን ሰጡት ለምስር ገዢ አሳልፎ ሰጡት ምክንያቱም የምስሩ ገዢ ስለሆነ ማለት ነው ከዚ አስጠርቶ ከማ ከማሰቃየቱ ፊት ያኛው ደግሞ ልባ አምኖር አለቃ አንተ ለምንድነው እምነትን የለወጥክ አለው ተአምሩን ዝርዝር አድርጎ ነገሩ ደነገጥ አይ እኔ በአንተ እምነት አልገባም የፈቅድከውን አምልክ በለው ደግሞ እንዲህ ያለ አይና እንዲያውም ከመፍራቱ የተነሳ እኔ አንድ ውለታ ልውል እፈልጋለሁ ምን ላርግልህ አለው የመርቆ ሮስ ቤተክርስቲያን ስር አለኝ የመርቆሮስ ቤተክርስቲያን ሰራ ሌላስ አለው የሚካኤል ሌላስ የእመቤታችን እንዲህ እያደረገ በቅዱስ መርቆርዮስ ረዲኤት ኃይሉን እየመሰክረ ኑሮ አባ ዮሐንስ ገዳማዊ ክቡር ጻድቆ ሰማዕት ተብሎ ህዳር 25 ቀን ከመርቆሪዎስ ጋር እረፍቶ የሚከበርለት ጻድቅ ነው መርቆርዮስ እንዲያደርጉ ረዲኤት ያደረገለት ለዛ ነው
ምን ይባላል መርቆሪዎስ ገባ መንክራት ወፍጡት ፈጥኖ የሚረዳ ድንቅ አድራጊ እግዚአብሔር በረከቱን ያሳድርብን በረከቱን ያሳድርብን ያን ቀን ሄኖክ አባታችን እግዛብሄር ከሞት ሰው ብሄራዊ ያስገባበት ቀን ነው እናታችን ቅድስት የክላ ቅዱስ ጳውሎስን ተከትላ በስብከተ ወንጌል ለዓለም ብርሃን ያበራችበት ነው እዚህ ላይ አንድ ማስታወሻ ልስጣችሁ ቅዱስ ጳውሎስም በመልክቱ ቅዱሳን ሃዋርያትም በሲኖዶሳቸው በመሀፈ ሪዲስ ቅልያም ሴት ልጅ ታስተምር ነው አታስተምር ያሉ ተናገሩ በማህበር መካከል ተነስታ ትናገር ነው ዝም ትበል ነው ያሉት አዎ ታድያ እንዴት እናስታርቀው እነ ቅድስት የክላ በሃዋርያት ያዘመን ሰበኩ ይላል እነ ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ በዘመነ ሱስኒዮስ ሰበኩ ይላል በሌሎችም ስፍራዎች የሰበኩ ሴቶች አሉ አይደለም እንዴት እናስታርቀው ከተባለ በመጀመሪያ ደረጃ እንዴት ዋላችሁ
እግዚአብሄር ይመስገን በዘመነ አጸባ ቤተክርስቲያን የሚያስተምርላት በሌለበት ጊዜ ለአህዛብ ለኢ አማንያን መመስር መስበክ ሳይሆን ሰማይ ነው የሚባለው። ቅድስት አርሴማ እኔ ክርስቲያን ነኝ ስትል ሰማዕትነት ስትቀበል ምስክርነት ነው አይደለ? እንደ ስብከት ልንቆጥረው ምን እንችላለን? ቅዱሳት አንስ ቤተክርስቲያን የመጨረሻው ደረጃ ደርሷ ማስተማር የሚገባቸው እውነት መናገር የሚገባቸው ካህናት መምህራን እውነቱን ከካዱ መድረክ መውጣት አይደለም። ድምጽ አጉባ መጨበጥ አይደለም። ባገኛቸው አጋጣሚ የክርስቶስ የመዳኒታችን አምላክነት የድንግልን አማላጅነት የቅዱሳንን ክብር ቤተክርስቲያንን ስርአት መንገድ ትችላለች ነገር ግን ያንን ምታደርገው ለማን ነው? ለኢአማንያ ነው። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሔር ይመስገን ተረድታችሁታል? በዘመና ጸባ ለሰማዕትነት የሚደረግ ምስክርነት ነው የቅዱስ ኦረተ ጴጥሮስም የእናታችን ቅድስት ቴክላ ለሰማዕትነት የተደረገ ምስክርነት ነው። እንደ ስብከት አገልግሎ?
አዎ። ቅድስቴክላ ፍላጎቷ መስበክ ነው? አይደለም መከራውን ነው የምትፈልገው። በክርስቶስ ስም ተናግራ መከራ ለመቀበል ነው። እና ደግሞ ቤተክርስቲያን እንዳትጎዳ ምዕመናን እንዳይጠፉ ምስክርነት ለመስጠት ነው። ምስክርነት ይባላል። ምስክርነት ታድያ በዚህ ዘመን ታያላችሁ አይደለም ጥጋብ በየጊዜው ማናየው ነገር የለም አንዳንድ ጊዜ ሴቶቹ እኔ ተናግሪያለሁ በተደጋጋሚ አሁንም በዚህ አካባቢ ሴቶችን ቅኔ ምናምንት የሚያስተምሩ ሰዎች አሉ እኔ በነገራችሁ ላይ ቅኔ መማር አያጸድቅም አሁን ቅኔ የተማራቹ መምህራን አላችሁ አይደል ለናንተ ግድ ለካህናት ለዲያቆናት ለሊቃውንት ቅኔ የመማር ግድለው ለአንዲ ሴት ቅኔን ለምንድነው ምትማረው ቅኔ የመማር ሀጢያት ነው ወይ አይደለም መማሯ ይጎዳታል ወይ አይጎዳትም ታዲያ ምን ነው የምትነቅፈው ካላችሁ የምትማረው ለምንድነው ነው ጥያቄ አያችሁ አንዳንድ ሴቶች ተማሩትና
ከዚያ ሄደው ከሊቃውንት ጋር አንዳንድ ሊቃውንት እንኳን አይባሉም እንደነዚህ አይነት ሰዎች በስመ ምሁር ቤተክርስቲያንን አሳልፎ የሚሸጡ ብዙ ደና ቁርና ቪዲዮ ሲመላለስ አይታች ይሆናል አንዲት ሴት ቅኔ ማህሌት ገብታ ቅኔ ስትመራ እ ቅኔ መራት ስትመራ አይታችናል አይደል አስቡት ይቺ ሴት ቅኔ መማር አጠቀማት ጎዳት ንገሩኝ ቅኔ ዋና መሰረታዊ አላማው እግዚአብሄርን ለማገልገል ነው ይቺ ሴት ልቡ ካላት ይላት ቅኔውን ከቤቷ እየዘረፈች እግዚአብሔርን የምታመሰግነው ምንጭንቅ እሷ ግን የፈለገች ምንድነው መድረክ እሷ ምንድነው የፈለገች ቅኔ ማየሌት ያ ስህተት ነው ሴት ልጅ ቅኔ ማህሌት ውስጥ እንኳን ለቅኔ ምራት ማስቀደስ አትችልም ተክሊል ሲደረስ እንኳን መተዋል ዛሬ ጥሩ ሰአት ነው የሚደርሱ ጥሩ ነው ዘለፋ ልናመጣ ነው ለምሳሌ
ሁለት ስህተቶችን እንነጋገር ዘመን ካህናት የሚሰራቸው አንደኛ ተክሊል የሚደረስ ቅኔት ላይ አይደለም ስህተት ነው ተክሊል ቅኔ የማህሌት ላይ አይደለም የቅኔ ማህሌቱ እና የሴቶች መቋሚያ መቋቋም ውስጥ መጋጠሚያው አለ አይደል መጋረጃ ያለበት ተናገሩ እንጂ እዚያ ላይ መጋረጃዋ በስ ትገለጣለች የምትገለጠው ለጥረጴዛው እና ለዙፋኖ ማስቀምጫ ያክል ብቻ ነው ሴቲቱ ምሽራ በሴት ወገን ነው የምትቀመጥ ከመጋረጃው በስተቀኝ ከመንጦ አይቱ ወንዱ በቅኔ ማዕለቱ አቅጣጫ እንደው አባቶቻችን ብዙ ጊዜ በዚያኛው ነው የሚያደርጉት ግን ደቡብ ይላል ፍታ ነገስት ላይ በነገራችሁ ላይ ቅኔማይለቱ ደቡብ ነው ምዕራብ ነው ተናገሩ እንጂ ምዕራብ ነው ደቡብ ማለት የሴቶች መቆሚያ ነው ምቋማን ጫፉ የመቋቋማን የኛ ጫፍ ለቅኔ ማህለቱ የሚቀርበው አቅጣጫ ነው እዚያ
ላይ አስቀምጧቸዋል የሴቶች የሴቲቱ ሚዜዎች የት ነው ሚቀመጡ በሷ በስተቀኝ ስለሆነ ሴቶች ጋር ናቸው የወንድ ሚዜዎች በወንድ ናቸው ከዚያ ቅዳሴ ሲጀመር መጋረጃው ይጋረዳል። እራሳቸው ምሹሮች እንኳን ጎን ለጎን ቆመቀስ አይችሉም። እንዴ ሴትና አንዳንድ ላይ የት መጽሐፍ ነው የተገኘ ፍታ ነገስት ይላል አይልም። ፍታህ ነገስት ምንድን ነው የሚለው? እንደው አይፍ ቅርብ ቢኖር ገልጬ ባነበብላችሁ በወደድኩ ነበር። አንቀጽ ሃያ አራት ላይ ምንድነው የሚለው? በሚቆርቡ ጊዜ እንኳን ጎን ለጎን እንዳይቆርቡ ተከልክሏል። ታዲያ እንዴት ይሁን የሚባል ከአባውን እንግዲህ ተክሊል የሚደርስ በሁለት ካባ አይደለም በስንት ካባ ነው ንገሩኝ ኧረ በሞቴ በስንት አክሊል ነው ሚደረስ ተናገሩ በስንት ቀልበት ነው ሚደረስ በአንድ እኮ ነው የሚደረሰው አሁን የከባድ
ስራ ሆኖ ነው ከአባውን እሱ ይቁረብበትና ይላል ይላክላት በስፍራዋ ትቁረብበት እንጂ ጎን ለጎን ቆመ አስቀድስ የለም ጎን ለጎን ቆመው መቅረብ የለም የለም ህግ አወጥ ነው ጨርሶ እኔ ይሄ ሁሉ የተማረ ሰው ባለበት ጎንደር መንደር አንድ ስርዓት የሚጠነቀቅ ሰው አለመኖር ያሳዝነኛል። እገሌ ወገሌ በሉት ለውጥ የለውም። ይሄ ምኑ ይከብዳል? አለማወቅ ከሆነ ይሄው ተናግረናል። ፍታ ነገስት ገልጸ ዮሐንቀሳ 24 ከለክላል መጽሐፍ አንደኛ ስህተት እሱ ነው። ሁለተኛ ስህተት እናት አባቶቻችን ኑሮ ኑሮ ኖሮ እንቁርብ ብሎ ይመጣሉ። መልካም ነው። ታዲያ የሚቆርቡ እነሱም ጎን ለጎን ታስቀምጧቸዋላችሁ አመታችሁ። ከአባት ታለብሷቸዋላችሁ ከቤተ መጽሐፍ የተገኘው ሆኜ ነው። ጭራሽ እኮ ካህናት ለቅዳሴ የሚለሱት ካባ እኮ ነው የሚደረግላቸው። አዎ ባለቤቱ
ሲገኝ ልናገር ብዬ ነው። ለናንተ ነግሬያቸው ምታረሙት ነገር ስለሌለ እሳቸው ከአን ብቻ ሳይሆኑ ማዘዝ የሚችሉ ሃላፊ ስለሆኑ ለዚያ ነው እንኳን ደህና መጡ መጀመሪያ ግን መጻድ ቀን። እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። እና ነገርን አምጥቶት በሴት እናቶቻችን አገልግሎት ጉዳይ የተነሳ ነው ኋላ ደግሞ ሰሞኑን ያቺ ቅኔ ምራት ገብታ እንደታየው ሰሞኑን ደግሞ ቅኔ ማህሌት ላይ አንዲት አካሏዊ አበጠ ሴት መቼም የመመጣ አይደለም ተበልቶ ተጠጥቶ የሚመጣ ምቾት ነው እንረዳዋለን ቁጭ ብላ ከበሮ ትቆርቆራለች ማህሌት ላይ ከበሮው እንደምትችለው አቆራቆሮ ይናገራል አያችሁ ስህተቱ ምን ሆነ ይቺን ሴት የማህይለት ከበሮ መቆርቆር ለምንድነው ያስተሯት በነገራችሁ ች ላይ የቸፍጨባውን ብዙ ሰነሪው ይችላል አይደልም? ስህተት የለውም
ምክንያቱም በሴቶች ጉባኤ ሴቶች ከበሮ መምታት መዘመር መድረክ መምላት የፈቀዱትን ነገር ማድረግ ይችላሉ በሴቶች ጉባኤ በዚህ ጉባዬ ግን ክህነት የሌለው ወንድባሪው አንተ ክህነት አለህ? እዚህ ጉባኤ እኮ አንተን መድረክ መምራት አትችልም ከብሮ መምጣት አትችልም እኮ ቀጥ ያለ ሲታጣ ይመለላል ጎበጣ ነው እኮ ንገሩ። እውነቴን ነው የመታጣት እኮ ነው የዲያቆኑ በሙሉ ጉባኤ መምጣት አይወድ ሰነፍ ሆኖ ነው እንጂ እኮ ማስተባበር አደራሽ ማጽዳት አስተራች ክህነት ያለው ሰው እንዲህ ያለ ስራ የሚሰራ ግን ክህነት ያለው ሰው ከሌለ ግን ይቻላል። ይቻላል ያልኳችሁ እዚህ የሰነ ትምህርት ቤት የቱ ነው? እንጂ ከቤተክርስቲያን ውስጥ አይደለም አይቻልም ቤተክርስቲያን ውስጥ በነገራችሁ ላይ እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን እ ሊቃውንት ጠፉ
ተብሎ ሴቶች ወይም ደግሞ ክህነት የሌላቸው ሰዎች ቅኔ ማየሌት ገብቶ ሺ ቢሩ መቆም ይችላሉ ማይሌቱን? አይችሉም። ቄስ ጠፋ ተብሎ ዲያቆን እንደቄስ መቀደስ ይችላል? አይችልም ይቀራል። አል ቅዳሴው ካን ከሌለ አይቀደስም ሊቃውንት ከሌሉ ማህሌት አይቆምም ንብረትነቱ የእነሱ ነው ትእዛዝ አምላካዊ ትእዛዝ የፈቀደላቸው ለእነሱ ነው እና ቅድስት ተክላን አብዝተን ነው በረከቱ አይደርብን ቅድስት ይላርያ ቴክላሙ እመቤታችን የተገለጠችላቸው ቅዱሳት አንስተናቸው አባ ህጻን ሙአ ታላቁ እመቤታችን ድንግል ማርያም ውዳሴ እና ዳዊት ሲደግሙት ገለጽላቸው የነበረች ብዙ ድንቅ ድንቅ ተአምራት ያደረጉ ዛሬ እረፍታቸውን የምናከብርላቸው የአቡነ ዮሐንስ የጎንዱ የጸገሮ የእሳቸው ደቀ መዝሙር የነበሩ ደገኛ ጻድቅ አቡነ ህጻን ሙአ ያን ቀን ታላቁ ሽፍታ የነበረው ንስሃ ገብቶ ነው ጻድቁ
ሆኖ እንደገና በሰማይትነት ያለፈው የተሰዋው ቅዱስ አባ አበከረዙን ታምራት በማድረግ የሚታወቀው አባታችን ቅዱስ አበከረዙን ጻድቅም ሰማዕትም ነው እነ አባ ይስሃቅ እነ ቅዱስ እንዲህ ሰማዕታት አትሪቭ ሌሎችም ሰማዕታት አመታዊ በአላቸው ነበረ የሁሉንም በርከት ያሳድርብን በ 26 የመጀመሪያው ትልቁ በዓል አረጋዊ ቅዱስ ዮሴፍ ነው። የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የስጋ ዘመዷ አጎቷ ጠባቂዋ ተንከባካቤዋ በነገራችሁ ላይ እንድታስተውሉት የሚያስፈልገው ነገር ዛሬ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ዮሴፍን ፈሃሪሃ ለማርያም ይላል አይደል የእመቤታችን ይጮኛ ይለዋል አይደልም? እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን ይለዋል አይደል? ዛሬ ግን በዛ ስም አይጠራው። ምንድነው ምንለው? ዮሴፍ ፃድቅ አረጋዊ ትሩፈ ምግባር በዓለስ ስናይ ሽምግልናው ያማረ ምግባሩ የተረፈ ቅዱስ አረጋዊ ነው የምንለው። እንጂ እመቤታችን እጮኛ
እንለዉ አሁን። መጽሐፍ ላይ እንደዛ ነው የተጻፈ እንደዛ ነው የምናነበው። ዛሬ ግን ከዛም ያለፈ ጸያፍ ነገር ጽፈው ከዛሬ እዛ ደግሞ መብታችን ነው ከመጽሐፍ ነው ያገኘነው ምናምን የሚሉ ሰዎች አሉ። ቅዱስ ዮሴፍን ፋርያ ብለን እንደማዕረግ አንጠር ምክንያቱም ያ ለጊዜው እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ባወቀ እመቤታችን እንዲንከባከብ እንዲጠብቅ መከራ አብሯት እንዲቀበል በአባትነት እንዲንከባከብ በአገልጋይነት እንዲታዘዛት ከምንም በላይ ግን አይሁድ እመቤታችንን በደንብ ወግረን እነግረላት እንዳይሉ የተሰጠው ስም ነው ጊዜያዊ ስም እንጂ ዘላለማዊ ስም አይደለም። ለስራ ለአገልግሎት ለጊዜው የሚሰጥ ስራ አለ አይደልም? ምን አላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን ኧረ እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን እንደዚያ ነው። እንጂ ለዘላለም ፋርያ ስንል አንኖርም። መጽሐፍ ግን የጥንቱን አይደለም የሚነግረን? እ ያን
ጊዜ የተደረገውን ነው የሚነግረን። እስካሁን ድረስ እንደዛ ነው ማለት አይደለም። ለምሳሌ የእግዚአብሔር ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ጥንትም አምላካችን ነው። ዛሬም ምንድነው? አምላካችን ነው። በቅዱሳን ታሪክ ውስጥ የሆነ ወቅት ላይ ስማቸው ሆኖ የሚያልፍ ነገር አለ። በጥሩም ጥሩ ባልሆነ ነገርም። እየሰማችሁ ነው? አዎ እና ዛሬ የምን. የምንናገረው የቅዱስ ዮሴፍን ክብር እመቤታችን ባገለገለበት መጠን ፋርሃ የተባለበትን ምክንያት እንናገራለን እንጂ ዝም ብለን ፋርሃ ፋርያ ስንል አንውልም ያሚያሳፍር ነገር ሆኖ ነው አይደለም ለምን መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ተብሎ እንዲጠራ ስለፈጠር ምክንያቱም ወደ ጊዜ ሃጻን ይሁን ይላል ደግሞ የጌታችን አሳዳጊ ይላል አይደለ ያን ጊዜ የተሰጠው ግብር ነው ግን ለሱ ክብር እንዲሆነው ነው እንጂ ክርስቶስን ማሳደግ የሚቻለው ፍጡር አለ
የፍጥረት ሁሉ ባለቤት አይደለም እሱ ነገር ግን በስጋ ስርአት አሳዳጊው ተብሏል። ይሄ ቅዱስ እመቤታችን ድንግል ማርያምን እንዲያገለግላት ከመቀበሉ በፊት እስከሚያረጅ ድረስ ሰርአተው ወሬትን የጠበቀ በናዝሬት ያደገ የኖረ ልጆችን የወለደ አምስት ወንድ ልጆች ሶስት ሴት ልጆችን የወለደ ሚስቱ የሞተችበት ደግ ሰው ነበረ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከመጣች በኋላ ግን ቤቱ ምን ሆነ? ሰማያ ሰማያት ሆነ። የመላእክት ማደሪያ ሆነ። ለምን? እመቤታችን ሊያገለግሏት የሚመጡ መላእክት በሱ ቤት ነበር የሚኖሩ። ኋላ ስትሰደድ ሶስት አመት ከመንፈቅ አብሮ አትሰቃይ ከስደት ከተመለሱ በኋላም ከ10 አመት በላይ በናዝሬት ከግዝትነ ማርያምና ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ኖረዋል። ጌታ 16 አመት ሲሆነው በስጋዊው አርፈ። የሚገርማችሁ ነገር እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። አለም ከተፈጠረ
ዘመን ከተቆጠረ በእግዚአብሔር እጅ የተገነዘ ሰው እሱ ነው። መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ስርአተ ግዘቱ ላይ አብሮ ነበረ። ኋላ ምን አለ? ጌታችን ድስስ ድስስ አደረገውና ይሄኔ በእጅ የነካሁት አካልህ ከቶኑ ዳግመኛ መጥቼ እስከማስነሳህ አይፈርስም። እንዲሁ አለ? ዛሬም አለህ የት? ደብረዘይት መቃብሩን የሚያውቀው አለ? አለ ቅዱሳን ያውቁታል። በስ በአይነ ስጋስ የሚያውቀው የለም። አረጋዊ ዮሴፍ እያቄና የተቀበሩበት ስፍራ አንድ አካባቢ ነው። እግዚአብሄር በረከቱን ያሳድርብን። በአጭር ለማድረግ ነው ልምብተርክ ሰአቱ በጣም ይሄድብናል። የዚያን ቀን ቅዱስ ጢሞቲዎ ዛ አልቦ ጥሪት አመታዊ በዓሉ ነበረ ይቺን እንዳትረሱ። ስሙ ማነው? ዘልቦ አያችሁ በቃ አንድ ሰው እንኳን ይቅርና መነኩት እንኳን ጳጳስ ማናችንም ክርስትያኖች ከተቻለን መሆን ያለብን ዘልቦቱ ጥሪት ታድያ ገንዘብ
አያስፈልግም ነው ያስፈልጋል ነገር ግን ብጹአን ነዳን በመንፈስ ገንዘብ ሰርተህ ታገኝና ገዳማ ትረዳበታለህ ደሃ ታበላበታለህ አንተ ግን እንደሃ ትኖራለህ እንደነአባቂው በባዶ እግርህ አደል እንዴት ዋላችሁ እግዚአብሄር ጫማ እየገዛ ለሰው እያለበስክ አንተ ባዶ እግር መሄድ ምን ይረቅ ደስ ይላል አይደል በጣም አይ ጎንደር ጎንደር ስንት አባቶች ነበሩባት? ቅዱስ ጢሞቴዎስ ታድያ ፈሊጥም ያውቃል። እርሳችን ምን ነበረ በሀሰት? ቅዱስ አትናቴዎስ የሱ መምህር ነው ሀዋርያዊ አትናቴዎስ እና መናፍቃን አትናቴዎስን ማጥቃት ቢያቅታቸው ምን አደረጉ አንዲት ዘማ ሴት አመዘራ ሴት አመጡና ገንዘብ እንሰጥሻለን ልጅሽን የወለድኩት ቅዱሳት ናትዮስ በይ ብለው አሏት ገንዘብ ከሰጣችሁኝ ምን ችግር አለች ፍርድ ቤት አቆሙት ታዲያ ትልቁ ችግር ያቺ ሴት ለገንዘብ ጓጉታለች እንጂ
አትናቴዎስ መልኩ ምን እንደሚታውቅ ብቻ ምን ይለዋታል ከተከሳሽ ወንበር የሚቀመጠው እሱ ነው አትናቴዎስ ብለዋታል ይሄንን በመንፈስ ቅዱስ ማን አውቋል ደቀ መዝሙር ቅዱስ ጢሞትዮስ ልክ እሱ ሲጀመር መምህር አሏ አሉትና አትዎስና አንድ ጊዜ ማሳየ ነገር አለኝና አንተ አትሂድ እኔ ወደ ተከሳሽ ስፍራ ለሄድኛልና ሄዶ ተከሳሽ ስፍራ ቀጥ አቁሞ አንቺ ይላታል እሷን በውኑ እኔ ካንቺ ወልጃለሁ ብሎ ሲላት አንተ አዎ አንድ ቀን መተህ እንዲራ አድርገህ ብላ መአት ነገር አለች ከሳሾቹ በምለው አፍረው ወጥተው ሮጫቸው እሷ አልገባበትም እንደሆነ ሳቅ እዛ ያለው ሰው ሳቅባት አላብጠይቅ አይ እሱ እኮ ልማት አትወስ ማለት ያኛው ነው የተቀመጠው እንዲህ አድርጎ መምህሩን አተረፈ እሷ ግን በሀሰት ለገንዘብ መሰረች ኋላ
በምጥ ምክንያት ያን ሁሉ ስቃይ እስክታሳልፍ ድረስ ማለት ነው። በአሰት ቅዱስ ጢሞቲዎስ በረከቱ ይደረብን ያን ቀን አባታችን ቅዱስ ፍሬምናጦስ አቡነ ሰላማ ከሰዓቴ ብርሃን በግሪክ ያደገ ጢሮዊ ሰው ያስተምረው የነበረው ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ዳርዳሩን ሲመለከት መከራ ደርሶባቸው ሁለት ህጻናት ነው ኤደሲዮስ እና ፍሬምናጦስ ለኢትዮጵያ ንጉስ አይዛና ተሰጥተው አሳድጎ ከዛ ለልጆቹ አስተማሪ አድርጓቸው አበራ ጸባህን አስተምረው ለኢትዮጵያ ብርሃን ምክንያት የሆነ ዋናው ትልቁ አባታችን ሰላም ነው የሚገርማችሁ ነገር ፍሬምናጦስ አይደለ ስሙ የአባ ሰላም ንገሩኝ ነው። አዎ። እ ምን አለው? ጳጳስ ካህን አምጣልን ብለው ጻድቃን ነገስታት አብራዋልኩት። እስክንድርያ ደርሶ ለቅዱሳትናዎስ የተደረገውን ነገር በሙሉ ሲነገሩ ቅዱስ አትናቴዎስ ተገረመ ከዛ ናስቲ ፍሬምናጦስ ናስቲ ወደ መንበረ ጵጵ
ስናይ ግባ አለው ገባ። ቅዱሳትናዎስ የክብርሱን ውልቅ አድርገና ወገቡን ታጠቀ። እና ፍሬምናጦስ ገራ ገብቶታል ምን ሊያደርግ ነው ብሎ ንብቲራ ይዞ መጣ። እግር ማጠብያ ውሃ ይዞ መጣ። ተንበረከከ ተንበርከው አጠበው። ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን። ጌታችን በቅዱስ ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 13 ምን ይሆናል? እ አንተ ውሰሉ እኔ ሊቅ ወግዚ ነህ። እናንተ መምህር ጌታ ትሉኛላችሁ። ወሰናይ ትብሉ ስመ ከማውነ በጎ ብላችኋል አዎ። መምህርም ጌታም ነኝ። ወሶዝነ ሊቀሙ ወግ ክሙ ገሪሙ እኔ የጌታችሁ መምህራችሁ ሰው ንግራችሁን አጠብኳችሁ ከማውቄ አንተሙኒዎ ክሙ ተጽው እግረቢ ክሙ እናንተም የወንድሞቻችሁን እግር ልታጥቡ ይገባቸዋል ብጹአን አንተሙ መገበር ክምወታወሩ ስትሰብኩት አይደለም ያደረጋችሁት ቀን እናንተ ንኡዳን ክቡራን ናችሁ አላቸው እግር የማያጥብ ሰው
እንዴት ብሎ ክርስቲያን መሆን ይቻላል ደህና ዋላችሁ እግዚአብሄር እግዚአብሄር ይመስገን። አንዲት ሰው ምን አለችኝ በውጭ ሀገር በአውሮፓ አካባቢ ያለች እንዴ ይሄ ሰውዬ ግር ጠቡ ይላል ሁል ጊዜ በዚህ በካሜሮ ምናምን እናያለን። እስቲ ጥቅሙን የማየው ነኝ አለች። ምክንያቱም ከትር ትዳሯ ችግር ውስጥ ገብቶ በጣም ነበር ከባሏ ትጣልታለች። ከዛ አንድ ቀን አለችኝ እስቲ እግሬን ልጠብ አልኩት። ነገር አገባው አለች። እሺ አለ አትጠብኩት። ይቅርታ የበደልኩ ያጠፋሁት ነገር ካለ ይቅር ተለው። ተነጋግረን ተላክሰን ሰላም ወረደ ከዚያ በኋላ ጠብ ይበል ቤቱ በሙሉ ጠቅላለበ ቀን ደስ የሚል ኋላስ ምን አለችኝ እንደገና በጣም የሚጣሉኝ ሰዎች እንግድነት ወደኔ ቤት ሊመጡ ነው እነሱንም ላጥባቸው ነኝ እርቅ ያወርድ እንደሆነ እጠቢያቸው
ያወርዳል አጠበብቻቸው ተላቅሰው ታርቀው ይኸው ፍቅር አንድነት ነው ሰላም ነው እስከዚህ ድረስ እኮ ይላሉ በነገራችሁ ላይ እዚ በፊት አልነገርኳችሁም አንድ ጓደኛዬ የሚስቱ ነገር ያጥባል። ሰምታችኋል? የማን ነገር ያጥባል? ግን ችግር ነው ማለት እሷ በጣም ታስቸግረዋለች። በጣም እና ለነፍስ አባቱ ሄዶ ነገራቸው። ከዛ እቤት ምታረገው ምን ነገር አለ? በጣም አታክብረኝም። ብዙ ብዙ ነገር አለን አዝናለሁኝ ብሎ አላቸው። ምን ታረጋለህ ሲሉት አይ ማታ ማታ እግሯን አጥባለው አላቸው። አይ ወንድ አይደለህ ራስህን ያወረድከው እኮ እኮ አንተ ነህ በል ወዲያ አትጠባ ተው ተከበር እንጂ እንደወንድ ሁን ብለው አሉት ከዛ መጣና እኔን ጠየቀኝ ምን ላድርግ ብሏል ቆይ እስቲ ደጎችን ላናግር ብዬ አጋጣሚ አንድ ቅዱሳ መጡ
ምን ያደርግ አልኳቸው አይ ካህኑ በበጎ አስቦት ይሆናል ነገር ግን እግር ማጠብ ቢያቆም ትዳሩ ከጥቅም ውጪ ይሆናል እንዴት አይታቸው ውስጥ ፍቅር አንድነት የጠፋሱ እሷ እዛ ችግር ውስጥ የገባች እቤቱ ማን ስለገባ ይመስልሃል እ ሰላ ስናያት እሱ ሚወጣ በምንድነው በትህትና ማጠብ ቀጥል በለው አሉኝ ሄጄ እጠብ አልኩትም አጠበ አንድ አመት ታግሶ አጠበሽ ብሎ ወጥቶ ጠፋ ኋላ አንድ ቀን መቶ ሲነግረኝ ዛሬ በጣም ግርመኝ አለ ምንድን ነው ሲለው ካለጠብኩም ውሸ እገኛለሁ አለችኝ አለ እግርህን ከዛ ግዜ ጀምሮ እስካሁን እግሬን ታጥበኛለች አለ በደስታ ማለት ነው። እንደዚያ ነው። ገብቷችኋል? ቢገባችሁ ይሻ ዋላችሁ? እግዚአብሔር ይመስገን። እና ጸግርጡ ቅዱስ አትናቴዎስ የአቡነ ሰላማን እግሩን አጠበ። ካጠበ በኋላ
እንግዲ አስፈቃዴን ፈጽምልኝ እባክህ ከደጋገ መዛሙርት ጳጳስ አንድ ሰው ሹመስጠኝ ይዤ አሉ። ፍሬምናጦስ ከአንተ የተሻለ ማን ቅዱስ ይገኛል አንተ ነህ ጳጳስ ምትሉ እምቢ አለ አይድ ነው። ለምን ቢባል ቋንቋውን የምታውቅ አንተ ባህሉን ምታውቅ አንተ አገሩን ምታውቅ አንተ ለዚህ ምክንያቱም ጌታችን ተናግሯል የዘራ ፍሬውን እርሱ ቀድሞ ይብላ ብሎ መጽሐፍ አይደለም አንተን አለው በግድ ሹሞ ቅዱሳት መሃፍትን ትርጓሜያትን ነዋያተ ቅዱሳትን አስይዞ ወደ ኢትዮጵያ ልኮት ኢትዮጵያን እየዞረ ብዙ መከራ አሳልፎ ኢትዮጵያን ስላበራ ከሳቴ ብርሃን ተብሏል። በረከቱ ይደርብን። ታላቁ አባታችን አባ ሳሙኤል ዘደብረ ሃሌሉያ እ ለዲያቆናትም ለእኔታም ጥቆማ እንዲሆናችሁ ጸሎት ዘ አባ ሳሙኤል ለዘ አይረፈው የሚለውን የደረሱት አባታችን አባ ሳሙኤል የደብረ ሃሌሉያ ናቸው እንድታውቁት
ደብረ ሃሌሉያ ማለት ወደ ኤርትራ ድንበር አካባቢ ያለ ትልቅ ነው አቡነ ገብረ ምስቀር ዘለጋሶን ያክል ታላላቅ ቅዱሳን የወለዱ የአቡነ አብይ ጊዜ እህት ልጅ ናቸው አቡነ ሳሙኤል ሌደብረ ሃሌሉያ ያን ድርሰት የደረሱ እሳቸው ናቸው ሊቅ ነበሩ ገዳማዊ ቅዱስ ነበሩ በአርያም ያሉ መላእክት ጓደኛ ያደረገው የሚያደርጓቸው ቅዱስ ነበሩ እግዚአብሄር ሁሉንም በርከት ያሳድርብን በ27 ሀምሌ 27 ቅዱስ አባታችን ሴት የአዳም ልጅ ነብዩ ቅዱስ ህዝቄኤል ሃዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ እና ሰማዕቱ ቅዱስ አሞን እናታችን ድንግል ቲዮጲላ ኢትዮጵያዊት ቅድስት የቅዱስ ላሊበላ ሚስት ቅድስት መስቀል ክብራ እረፍቱ ነበረ በሃያ ስምንት ሃምሌ ሃያ ስምንት በትዳራቸው በበጎ ትዳር የተመሰከረላቸው ቅዱሳን እንደራኒቆስ እና አትናሲያ በ አንጾኪያ በሶርያ ምድር ሲኖሩም በነገራችሁ
ላይ ትዳር ውስጥ ላላችሁ ወገኖቻችን በጣም ትልቅ ትምህርት ነው። ተጋብቶ ሲኖሩ በጣም አብታም ነበሩ ምክንያቱም እሱ ወርቅ አንጥረኛ ነው ብዙ የወርቅ ሀብታ አለው። ታዲያው ጊዜ እንዲህ ያደርጋል እኔ ይገርመኛል በረከተ ጦቢት በሉ እስቲ በረከተ ጦት በረከተ ጦቢት ሲባል ከሰማችሁ ጦቢት የሚያገኘውን ንብረት ከሶስት ይከፍለዋል። አንዱ ልጅ ለቤተ እግዚኣብሔር ይሰጣል። ወይም 33% በናንተ አቆጣጠር 33.3% ሶስት ፐርሰንት ማለት ነው። አንዱን እጅ ለደሃ ያካፍላል አንዱን እጅ ለራስ ይወስዳል። እኛ ግን አስራት እንኳን ከመቶ አስር ፐርሰንት ለማውጣት ስንቸገር እነሱ እንደዛ ነበሩ። እንደራኒቆስ እና ትናያ እንደሱ ያረጋሉ። ከዛ ማታ ማታ ምንድነው የሚያደርጉ እንግዳ ሰብስበው ድሆችን ይሰበስቡና እግራቸውን ያጥባሉ ያበሏቸዋል ያስተዋቸዋል። እንዲህ እያደረጉ ሲኖሩ እግዚአብሄር
ሁለት ልጅ ሰጣቸው የመጀመሪያውን ልጅ ዮሐንስ ሁለተኛዋን ማርያም አሏት የወለዱ በሁለት አመት ልዩነት ነው። ዮሐንስ በተወለደ በሁለት አመት ልዩነት ማርያም ተወለደች። ለሱ 12 አመት ለሱ 10 አመት ሲሞላ አንድ ቀን እሱ ከስራ ውሎ ሲመጣ እናቱም ተግባር ይዛ ብትገባ ሁለቱም ተኝተዋል። የሆማቸው ሆዴን ሆዴን ሲሉ ቆይተው እሱ ገና ቤት እንደገባ ሁለቱን ሞቱ። ሁለት ልጅ ነው ያለው ሁለቱም በአንድ ቀን ሞቱ። ክርስትና የሚፈተን በዚህ ጊዜ ነው። አስቡት ምጽዋት ይሰጣል ይሰጣል ከሶስት አንድ እጁን ለቤተ ለነዳን ይሰጣል ይጾማል ይጸልያል ደሃ ይወዳል ታድያ ይሄን ሁሉ ስላደረኩል ፈንታ ልጆቼ እንደዚህ ማንን አሰበው በዚያ ሰዓት ይላል መጽሐፈሉ ኢዮብን አሰበው ይላል አይደለ ከእግዚአብሔር ስዕል ፊት ሄደና ከጌታችን
እግዚኣብሔር ወሃበር ነሃ እግዚአብሄር ሰጠ እግዚአብሔርም ነሃሳ ስሜት ይባረካል ካለ እንባው እየፈሰሰ ልብሱን እየቀደደ እናቱ ግን አልችል ብላ ቅድስ አትናስ ከመቃበሩ ስትንከባለል በዚያ ወራት እነሱ ከሚዘክሯቸው ቅዱሳን መነኮሳት ሰማዕታት መካከል አንደኛው ቅዱስ አባ ዮስ በህልሟ ተገለጠላት ለምንድነው እንደዚህ የምትሆኚ አላት በራእይ ነው የሚታየት ልጆቼ ሙተውብኝ ቀናይስ ይላታል ቀና ስትል ዮሃንስ እና ማርያም በገነት ከቅዱሳን ጋራ ደስ ብሎ ምን ትያለሽ አላት እረ ለዚህ ነው ብን እንላ ተነሳችና አንተ ወንድሜ አለችው በነገራችሁ ላይ አንድ ያልነገርኳችሁ ነገር እነዚህን ሁለት ልጆቻቸውን ከወለዱ በኋላ ለአስራ ሁለት አመታት ምንጣፍ ለይተው አብሮ አይተኙም ነበር ንጽህናቸውን ጠብቀው ነበር የሚኖረው ሄዳ ነገረችው ይሄን ላደረገ እግዚአብሔር ምን ወሮት አንክፈለው ትምህርት
በነገራችሁ ላይ ታስታውሳላችሁ የዛሬ አራት አመት ነው 5 አመት የጥምቀት ቀን ተደርምሶ ያወልሶ የሞተ ግዜ ረሳችሁት ትዝ ይላችኋል? አዎ ከሞቱት መካከል አንዱ የአራት አመት ህጻን እንደነበረ ታስታውሳላችሁ? የአራት አመት ህጻን የኛ የዘከረን ተማሪ ልጅ እንደሆነም ትዝ ይላችኋል? እረስታችኋል አጋጣሚ ሚካኤል ላይ ስለነበራችሁ ላስታውሳችሁ። ያ እ አዚህ የዝክረ ቅዱሳን ተማሪ የሆነ ልጅ ልጁ ሞተ የሚገርማችሁ ነገር ከአመት ከሁለት አመት በፊት የስድስት አመት ህጻን ልጅ ከደረጃ ወድቃ ሙታበታለች። በሁለተኛው አመት ነው ይሄኛው ህጻኑ እዛ ሄዶ ደግሞ የሞተው። እና አንዲያውን ጨርቁን ሊጥል ደርሶ ነበር ጨርቅ መጣል አይደለም በሌላም ቦታ ያደርሳል በፍረድ አይቻልም እና መተው ሲነግሩኝ ያን ጊዜ ብዙ አልንቀሳቀስም ነበር እና እስቲ ውሰዱኝ
ቤቱን ወስጄ ሳየው ጭንቅላቱን መቆጣጠሩ አውቅተው ደርሷል። እና አንድ ሚስጥር ልነግር ፈልጌ ነበረ። እኔ ሃዘን ልደርስም የመጣው። ሚስጥር ልነግርህ ነበረ ነገር ግን አሁን ባለ ጭንቅላት የምትሰማኝ አይመስለኝም። አንድ ሁለት ቀን ተረጋግ ጠብቅ እራሴ ላይ ክፉ ነገር እንዳትወስን እምነትህን እንዳይፈተን ቆይ ታግስ ምነግርህ ሚስጥር አለ። ከተ ከወሰበነ ቀን በኋላ አገኘሁትና የሆነ ነገር አወራ እግዚአብሔር ይመስገን ኋላ ጉባኤ ላይ ሲመጣ የነበራችሁ ልጆች ታስታውሱ እንደሆነ ከሚስቱ ጋር መጣ ተነስ አልኩት ተነሳ ልጆችህ ስለሞቱ ይከፋል ደስ ይለሃል አልኩት እግዚአብሄር የተመሰገነ ይሁን ደስ ይለኛል አለ ለምን የገባው ነገር ስላለ ነው አያችሁ ሃዘኑን ውጦ እግዚሃን ወደ ማመስገን ተመልሰም መልካም ክርስቲያን ነው አላሁንም አየዋለሁ እዚህ አይመቸዉም አይመጣም
እንጂ አለ። መከራ ደርሳ ስታልፍ ነው ሰውን ሰው ምታደርገው። ታዲያ ግን ተመስገን ያሏት ቀን ነው። ለዛ ነው በሰው ሲተርኩት ቀላል ነው እዮብዮብ ስንል ቀላል ይመስላል አይደል? መስማት ቀላል ነው ማውራትም ቀላል ነው ሲኖሩት ነው። እነዚህ ሁለት ሰዎች እንደ ራኒቆስ እናትናሲያ ይሄን ላደረገ እግዚአብሔር አለምን ትተን አሉና ሀብታቸውን በሙሉ ለደሃ አካፍለው ከለበሷት ልብስና ከለት ስን ቁጭ ምንም ሳይዙ ወደ ግብጽ ወረዳ ወረዱ እሱ ገዳስ እሷን ከደናግል ገዳም አስገብቷት መነኑ 12 አመት ከአስራ ሁለት አመት ምናይ በኋላ እሱን ያመነኮሰው ጻድቅ ሰው አባ ዳንኤል ነው ታስታውሱት ከሆነ የገዳ መሲቱ ስንቅሳር ለመፃፍ ምክንያት የሆኑ ቅዱስ አባት ማለት ነው እየሩሳሌም ሄጄ ጌታ ልሳለም ብዬ አለው
ሂድ ተሳም አለ ሲሄድ ከመንገድ ላይ አንድ መነኩስ ያገኛል የት ነህ ኢየሩሳሌም አይ እግዚአብሔር አገናኘን እንሂድ ተሳልመው መጡ። ከዛ ና እስቲ የአባታችን አባ ዳንኤል ላስተዋውቅ ብሎ ይዞት ይገባል። ሲመጣ አባ ዳንኤል ሁለተኛው መነኩሴ ትክክሉ ያየውና ለአባንድራ ኒቁስ እንዲህ ይለዋል አባራ ኒቆስ አቤት ይሄ ከኢየሩሳሌም አብሮ የመጣው መኖሴ ቅዱስ ሰው ነው። ወደ ሌላ ገዳም ከሚሄድ አንተ ጋር አንድም አትቀመጡ ይሏል። እሺ እኔማ ደስ ይለኛል ወድጄዋለው አላብረው 12 አመት። ከአስራ ሁለት አመት በኋላ ያኛው መነኩሴ ሊሞት ይደርሳል። ኧረ አቅርቡኝ ይላል። አባ ዳንኤል ቅዳሴ ቀድሶ አቆረበው አረፈ ሊገንዙ ልብስ ሲፈቱ የኣስራ ሁለት አመት ካባንድራን ቆስጋ የነበረው ሴትን አትለክ ግን መልኩ አይለይም በግር ምክንያት
ጠፍቷል ግን ወረቀት በጃ ውስጥ አለ ብራና በኛ ዘመን ወረቀት ምን ግልጥ አድርገው ሲያነቡት አትናሳያ ናት እንግዲ አስቡት ከሚስቱ ጋር 12 አመት ኖሯል በነገራችሁ ላይ አባ ዳንኤል ሆኖ አውቆ እንደዛ ያደረገ ምክንያቱም ሚስቱ መሆኗን አስቀድሞ አውቆ ነው አብራችሁ ኑሩ በገድል እኮ ከአባንደራን እሷ በለጠች ለምን የወንድ ገድል ነው ተሸክም አይኖረችውም ሰው ከባሏ ጋር በንጽህና እንደዚህ አኖራ አባራን የቆስ ይህንን ሲያይ አልቅሶ ጌታዬ ሆይ ሚስቴን ሳላውቃት 12 አመት ሙሉ እባክ ሸክፈኝ እሱ ሂዳን ምን ላድርግ ብሎ አለቀሰ ያው መተው ግብርን መላክት እየዘመሩ አሳረጉት ሁለቱም አርፈዋል። በተቀደሰ ትዳር ውስጥ ምሳሌ ከሚሆኑ የአዲስ ኪዳን ጻድቃን መካከል እነዚህ ይጠቀሳሉ በረከታቸውን ያሳድርብን። ትላንት ሌላኛው ታላቅ
ቅዱስ ሰው አባታችን ቅዱስ አባ ፊሊስ የደብረ ሊባኖስ አበምኔት ነው። አቡነ ትክክለ ሃይማኖት ካረፉ በኋላ ለሶስት ወራት ያክል አቡነ ኤልሳ የሚባሉ ጻድቅ ተተክተው ነበረ። ከዚያ በኋላ ግን ለ28 አመት የደብረ ሊባኖስ ሶስተኛ ጨጌ ወይም አበምኔት የሆነ አባታችን እሱ ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ኢትዮጵያዊ ሆኖ ጵጵስና ኤጲስፖስነት ከተሰጣቸው ቅዱሳን አንዱ እሱ ነው። አባ ፊሊፖስ ነው። ገና በ15 አመቱ በሰፈር የነበረውን ጠንቋይ ድል የነሳ እሱ ነው። ጠንቋዩ ሰዎችን ለማሳሳት ሰይጣን መቶ ስለሚያቅፈው እሳት አንድ እሳቱ ላይ ይቆማል አያቃጥለውም። አባታችን ግን ሰኔ ጎልጎታ ደግሞ ሰይጣኑን አባረው ጠንቋዩ ተቃጥሎ ሞተ። ልጁን ሰይጣን አድሮበት ታሞ ነበር። ሰኔ ጎልጎታ ይወድ ነበረ ያቺን እየደገመ ድያኑ ይፈወሱለት ነበረ። በ15
አመቱ መኖ ደብረ ሊባኖስ ገብቶ ለስሳ ዘመናት ያክል በስደት በመከራ በግድል ኖሯል። ከተቀበለው መከራ መካከል አንደኛው በወቅቱ የነበረው ንጉስ የአባቱን ሚስት ስላልወለደችው ሚስት አድርጎ አግባት የአባቱን ሚስት አልወለደችኝም ብሎ ሚስት አደረገ ያን ያደረገበት ምክንያት በስመ ካህን በስመ ደብተራ የአባትን ሚስት ካላገባህ መንግት ይጠፋብሃል ብሎ ይመክሩታል የኛ ቤት መቼም ዞሬ ዙሪያው ብዙ ጻድቅ አለው ብዙ ጠንቋይም አለው ዛሬም አለ ብዙ ጠንቋይ ምንም ተሸፋፍ አይሆንም እውነቴን አለ አውቃለው ባይ የሚገርማችሁ ነገር ግጥሙና ያውቃል እኮ አንድ ሰው መቶ ኧረ ኧረ ገሌን ተጠንቀቀው አለኝ ጠንቋይ እንደሆነ አውቃለሁ በስመ ተማሪ ያለ ሰው ለምንድነው ሲል አነገር ሊያደርግ ሰው ጋር ሲያወራ ሰምቼዋለሁ ምንድን እንደዚህ ና እስቲ ደህና
ደህና ዋላችሁ እግዚአብሔር ስማ መጀመሪያ ነገር የያዝከው ነገር እውቀት መስሎ ከሆነ ተሳስተሃል ምክንያቱም እሱን ለመማር ሶስት ወር አራት ወር አይወስድም ምንም ቅራቅም በሆ እናውቀዋለን በነገራችሁ ላይ ደህና ዋላችሁ እግዚአብሔር በጎን ትምህርት አይደለም ክፉንም አይተነዋል ባንሰራው በቤታችን ዙሪያ ያለውን የጥንቆላ ቅራቅም በአይናችን አይተነዋል ከጎኔ ቁጭ ብለው ወረቀቱን ብር የሚያደርጉ ምናምን ግን የሚገርመ ነገር ከ ሁለት ሶስት ሰአት በኋላ ተመልሶ ወረቀት ነው የሚሆነው እሳቱን በምትሃት በምናምን ሲያፈሉ እንደዛ እንደዛ ጠር ወደላይ ማንሳት አንደርብ ምናምን አሁን ሱቁም ነገር አይደለምኮ ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሔር ትሪክ ነው እኮ ትሪክ ላለፈን ይሄ ማጂክ ትሪክ ሲባል ትሰማላችሁ እንደዛ እኮ ነው። ሰይጣናዊ ስራ ነው። እኔ ልንገርህ እንደዚህ አይነት ነገር
ልሞክር ብለህ ብትል በህይወትህ ላይ ፈርድሃል ማለት ነው። አዎ እንተዋወቃለን። አለቅሰረ እኔ ውሸታቸውን ምናምን አለ አይነግርያለው። በቃ በቃ አንድ ጓደኛዬ ደግሞ ነበረ እንደዚህ ምናምን ሲሉት ከዘር ትልቅ የበራሽ መል ታውቃላችሁ? ይህበሩ ላይ ከአንተ ጥንቆላና ከዚህ በትር ማን የሚበልጥ ይመስለሃል? ይሄን ጥንቆላ የሞላ አናትህን ከሁለት ነው የምሰነጥቅልን። ጠንቋይ ፈሪ ነው እኮ በነገራችሁ ላይ። ግን ደግሞ አትደፋፈሩ። አትደፋፈሩ ማለት እንደዚህ እኛ ምናደርግበት ምክንያት በራስ በመመካት በምናምን አይደለም። ስለምንተዋወቅ ነው። አንደኛው እዛ እኛ አካባቢ የነበረው በዚህ በጥንቆላ የሚተዳደር መሪጌታ ነኝ ባይ አንዲት ሴት መታት ትሰድቧል ዝም ብለህ ሰዎች ኧረ ባክሽ ተይ በጭራሽ መሳደብ ከዛ ምን ይሏታል ኧረ ባክህ እንደዚህ ያለ ነው ምናምን ብሎ
ሲላት አንተ ምንም አትችልም ውሸት ነው ምናምን አስቡት በመንፈስ ቅዱስ ተመክተ አይደለም አልችልም ችግር የለውም ብሎ አትሄደና 30 ደቂቃ ቢቆይ ጥሩ ፓንትማ ለበሰች እራቁቷን ተመልሰ መጠች እየጮቹ አበደች ምክንያቱም ሴጣን ማሳበድ አይችልም መንፈስ ቅዱስ ከተለየው እውነተኛ ክርስቲያን ከሆንክ የማንም ጥንቆ አይሰራም እውነተኛ ክርስቲያን ግን ትሁት መሆን አለብህ በትቢት አይደለም መንፈስ ቅዱስ የሚያደርግ በትሁታ ላይ ነው ያቺ ሴት በስንት መከራ ነው ምክንያቱም ጥንቆላ አይሰራም እኮ አይደለም። መስራትማ ለሚያምንበት ይሰራል። ሰይጣን ላደረበት ሰው ይሰራል። መንፈስ ቅዱስ ለተለየው እማ ይሰራል። ግን ጊዜያዊ ምታት ነው። በኛ ዘመን ይሄ ሁሉ በየጸበሉ የሚሰቃየው ሰው በከንቱ ይመስላችኋል? አንዱ በአንዱ ላይ አንዱ እንደዛ አይደለም? ይሄ በጣም ነው የሚገርም
እኮ። ደግሞ ሰው በድህነት ሁሉ የሚቀና ሰው አለ እኮ። በረሃብተኛ ሁሉ ይቀናበታል። የሚቀናበት ቢያጣኝ ዘመን ሰው። እና መጠንቀቅ ቁጥሩ ነው። መድሃኒአለም እንዲያደርጉም ልብ ይስጣቸው። አሜን! እና ለሁሉም አባታችን አባ ፊሊቆስ እንደዚህ አድርጓል ከመነነ በኋላ ብዙ መከራ ከተቀበላቸው መከራዎች መካከል አንደኛው የአባትን ሚስት አታግባ ብሎ ስላለው ግርፋቱ ሲገርፉት አካሉ ተቆራርጦ በየመንገድ ወድቆ ለቅሞ በስልቻ ይዘውት ሄደዋል ከሁሉ የሚያስገርመው ነገር ግን እናንተ መነኮሳትን ምቀጣቸው በዚህ ነው ብሎ ልብሱን አስወልቆ ራቁቱን አፍረተስጋቸው ሴት ወንድ መነኮሳትን በከተማ እያዞሩ አሳይቷቸዋል የሚገርማቹ መነኮሳት ደስ አላቸው እናንተ አታፍሩም ብሎ አላቸው አይ ፈልገን ብናዋልቀው ያሳፍራል ነውር ነው ነገር ግን በክርስቶስ ስላመነ ስለሆነ እንዲሆን ነው ስታራቁት እራቁቱን በቀራኒው የተሰቀለው
እግዚአብሔር እየሱስ ክርስቶስን አስበን ደስ አለን ብለዋል የሚገርማችሁ ነገር የነዚህ መነኮሳት ትግስታቸው ድንቅ ነው ብሎ ተገርፎ አባ ፊሊስ እልፍ ሲል ደሙ ጠብ ጠብ ይላል ከአካሉ ከኋላው አንድ አይናውን ወታደር ይከተለዋል። አለ እነዚህ ቅዱሳን ችሎታቸው ታላቅ ነው አለና ጣቱ ነገ ደግሞ ክር አድርጎ አይኑ እንኳን ልብ አድርገው በግ ብሎ መራለት አስቡት ሲገርፍ የነበረው አንዱ እኮ ነው። የቅዱሳን እራራ ይገርመኛል። ከታምራት ሁሉ የሚገርመኝ በትግራይ አሰድደውት እያለ በትግራይ አንድ ቅዱስ መኮንን ነበረ። ቀኝ ትክክዋ ጀምሮ እጇ አናግሯ ሸባ የሆነች ልጅ አለች። በጣም የሀገሩ አንደኛ መልከ መልካም ቆንጆ ናት። ነገር ግን ቁጭ ብላ ሲያዋት ለማግባት መኳን ሲጠይቁና ብድግ ልትል ስትሞክር አትችልም ሰው ነው የሚያነሳት
እጅግ እርቅ በቀኝ በኩል አይሰራም በጣም አዝው አዝኖ ሲኖር አባ ፊሊፖስ መጡ እና ሄዱ ሄደና አባቴ አንተ ቅዱስ ሰው ነህ ስለ ክርስቶስ ባፈሰስከው ደምህ ትማጸናለሁኝ ልጄን አድንልኝ አለው እኔ ሃጥያተኛ ነኝ ልጅህን ማዳን አይቻለኝም አለ አባቴ በጸሎትህ እማጸናለው አለው ታምናለህ አለው አዎ አምናለሁ አለ ደቀ መዝሙሩ አባ በኪሞስ ወይም የዋላው የዲማውነ ተከስተ ብርሃን ነበሩ እና ቁስሉ የተገረፈው አካሉ በሙሉ ቆስሎ ደሙ ብቻ ሳይሆን መግል ጠብጠብ ይላል። እና እራፊ ጨርቅ አንስቶ እዚያ ላይ ቁስሉ ላይ ነካ አድርጎ በዚህ ቀባት ያ ቅዱስ መኮንን አማኝ ነው ይሄ እኮ ስለ ክርስቶስ ፍቅር የተቀበልከው ነው ብሎ እጇን ቀብት ቢረጋት እጇ ዳነ እግሯን ቢደግመት እግሯ ዳነ
ከዛ እባካችሁ ስጦታ ልስጣችኋለሁ አለ አይስጦታ አንፈልግም አለ እባካችሁ ለገዳም ይሆናል ብሎ ሃምሳ ቁም ከብት ለማን ይሰጣል? ለአባ በኪሞስ ወስደ ለፊሊፖስ ስጠው ተብሎ ደህና ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን ከዚያ አባ በኪሞ መንገድ ሲሄደ ገበያ ላይ አንድ ሰው ምን ይዞያ መጽሐፍ ቅዱስ አንተ እሱ መሃፍ ቅዱስ ስንት ትሸጥልኛለህ ይለዋል በሃምሳ ከብት ልለውጥ አለው እ ጥጋበኛ ነህ ደግሞ አንተ ነህ የሚል አይደል ለኛ ሰው በነዚህ ብቻው ኧረ ስጠኝ ብሎ 50 ከብቱን ሰቶ መጽሐፍ ቅዱስ መጣ አባ ፊሊስ በፀጋ አውቆ ልጄ እኔን ከተከተልከኝ ጀምሮ ዛሬ ትልቅ ስህተት ሰራ አለው አባቴ ምን አጠፋው ብሎ አለ የመጀመሪያ ስህተትህ እኔ ሳታስፈቅድኝ ከብቶችን በመጽሃፍ ቅዱስ ለውጠ መጣሁ ነገር
ከከብቶቹ እንዴት መሃፍ ቅዱስን አስበለጥከው ብሎ አሉት አባታችን ግራባህ ዛሬስ እንዴት መሃፍ ቅዱስ ከከብቶች ጋር ይነጻጸል እንዴት እንደሚነጻጸር ላሳየ ነው ግለጥ የማቲዮስ ወንጌል ምዕራፍ 25 ግለጥ አለው ገለጠ አለ እስኪ አንብበ አለ ተርቤ አላበላችሁኝም አለ ያን ከብት የፈለግነው እኮ ወደሃ ልናበላበት ነው። አሁንም ተመለስ እና ከብቶችን አምጣ መጽሃፍ ቅዱስን መለስ ከብቶችን አምጣ ነዳን አካፍል በፍርድ ቀን መሃፍ ቅዱስ ገዝተሃል ብሎ አይጠይቅህም መጽሃፍ ቅዱስ መግዛት መልካም ነገር ነው ዋናው ጥያቄ ግን ምንድነው እንዴት ዋላችሁ መጽሃፍ ቅዱስ የምንገዛው አንብበን ለድሃ ለመዘከር አይደለ በቃ ሄዶ መልሶ ከብቶቹን ይዘመለዘከሩ። ሌላ ብዙም ተአምራት አሉ እግዚአብሔር በረከቱን ያሳድርብን ዛሬ እ ሰዓቱን እየፈራነው ነው። ቅዱስ ታዲዮስ ፍልሰቱ
ነው ዛሬ። ሰማዕቱ ቅዱሱ አርሶ ነፋ ሰማዕትነቱ ነው። ዛሬ ጎንድ ተክለ ሃይማኖት ትልቅ አመታዊ ክብረ በዓል አለ። ጎንድ ተክለ ሃይማኖትን በአራት መቶ በ 142 ዓ.ም ተቀብለው ደቀመዛሙርትን ይዞ በ 146 ዓ.ም ምህረት የዛሬ 550 ምናምን አመት አካባቢ ማለት ነው። ጎንድን የመሰረቱት አባታችን አቡነ ዮሐንስ ሃገራቸው እስራኤል ፍልስጤም ነው። እስከ 50 አመታቸው በግብጽ እና በእስራኤል በግድ ለኑረው ወደ ኢትዮጵያ መተው 450 አመት ተጋድለዋል። 50 አመት በየግዳሙ በደብረ ሊባኖስ ነበሩ በደብረ ሳፍጅ ነበሩ በደብረ ፀገሮ ነበሩ በደብረገሮ ነበሩ በደብረ ኤጎራ ነበሩ በደብረ ሃዘሎ ነበሩ በሁሉም ሁሉ የመጨረሻ በዓታቸው ሶስት አንደኛ 50 አመት ምድርን ሲዞሯት ኖረዋል 50 አመት ከጠፈር በላይ ጸልየዋል የመጨረሻው 50
አመት ግን ጎንድ ተክለ ሃይማኖት ነበሩ አቡነ ተክለ ሃይማኖት መምህራቸው ናቸው የአቡነ ዮሐንስ ዋላችሁ እግዚአብሄር ይመስገን ይሰማችኋል አይደል አቡነ ተክለ ሃይማኖት የአቡነ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ናቸው ማለት አቡነ ዮሐንስ የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ደቀ መዝሙር ናቸው ጎንድን የመሰረቱት እሳቸው ነው ሳለ አለ ግን የሚጠራ በማን ነው? በመምህራቸው በተክለ ሃይማኖት ስም ጎን ተክለ ሃይማኖት እንጂ አቡነ ዮሐንስ ናቸው የመሰረቱት ብዙ ድንቅ ተአመራት አድርገዋል። ታዲያ ለዛሬ ብዙ ታሪካቸውን ለመተረክ ሰአት ስለማይበቃን አንዲቱን ታሪክ ብቻ ተርኬ ትምህርታችንን ጨርስ። አባታችን ቅዱስ ሰው ዛሬ ክብር ስጋቸው የሚገኘው በደብረ щиጎራ ነው። ነገር ግን ያረፉ ጎንድ ነው። ጎንድ ያረፉ በ 16 ዓ.ም ትምህረት በአጤሱ ስንኖስ ዘመነ መንግስት ነው
ያረፉት ስጋቸው የፈለሰ በ17 ስድሳዎቹ መናኔ መንግት ተክለ ሃይማኖት በጎንደር ነገ እያለ ነው። ከ157 አመት በኋላ ነው። ፍልሰታቸው የተደረገበትን ምክንያት ለመናገር ነው። ፍልሰታቸው መገቢት 18 ነው። ዛሬ እረፍታቸው ነው። እንድታውቁት ጎንደር ተከለ ሀይማኖት ስጋ የሚበላ ወተት የሚጠጣ ዛሬ ነው። ዛሬ ወጪ የለም። በርግጥ በስርአተ ገዳም የትንሳኤም አለ የልደትም አለ። እና አባታችን ጻድቁ በደብረ እጎራ እያስተማሩ እያለ የአካባቢው ሰው እሳቸውን ከስፍራው ማስወጣት ፈለገ እና አንዲታ መንዝራ ሴት አምጥቶ ነፍሰ ጡር ናት ከሳቸውን የጸንስኩ ብለሽ ክሰሻቸው አሉት ገንዘብ ልትቀበል እሺ አለች ርእሳችን ምን ነበረ በሃሰታት መስክር ሰው ተሰብስቦ ይሄ ሰውዬ ከኔ ደርሶብኛል ልጁም የሱ ነው በማይፀን ያለው ብላ ተናገረች እና ትክክ ብሎ
ተመለከቷት እኔ ከእናቴ ማህፀን ከወጣው ጀምሬ የሴት አካል አይቻል አላውቅም ለምን ትዋሻለሽ ድጋሚ ልጠይቅሽ እውነት ከኔ ነው አለ አዎስ እግዚአብሔር ይፍረዳ በመካከላችን ብሎ ሲሉ ከሁለት ስሰንቃ ወደቀች እዚያው ላይ ተነስተው እሳቸው ሃገሩን ሰው አይብቀልብህ እህል አይረባብህ ብለው ወጡ መጡ ሃገሩ ከዚያ በኋላ 200 ለሚጠጋ አመት ሰው አይወጣበትም ወረርሺኝ እየመጣ ይፈጃቸዋል ዝናብ አይዝንላቸውም ተሰቃዩ። መጥተው አባቶች ተመካክረው እዚህ በለሳ ጎንድ ተክለ ሃይማኖት ያለበት ደጎማታች እያለቀሱ ጻድቁ ይቅር በሉን እያሉ መቃብራቸውን ቤት ያገኙት ሲፈልጉ ሲፈልጉ በኋላ መጨረሻ እረኞች ሲያወሩ ይሰማሉ። አንተ ከብቶቹን መልሳቸው ኧረ በዛ በአቡነ ዮሐንዲስ መቃብር ነው ያሉ ብሎ ይላል አንድ አሀ በሉ አሳዩን አሳዩ አየዋቸው ስጋቸውን አፍልሶ ሄደው እዚያ
ቢያስገቡት ያ ሁሉ መከራ ቀጥ አለ። ጻድቁ ዛሬ በደብረ ጸገሮ እና በጎንድ በጣም ይከበራሉ። በጎንድ ተክለሃይማኖት ጎንድ ተክለ ሃይማኖት ሃይላፋት ቅዱሳት የተነሱበት ዛሬም ብዙ ቅዱሳን ያሉበት ትልቅ ገዳም ነው የጻድቁ ገዳም ነው። በሀሰት መመስከር ዛሬ አንዳንዶቻችን ስንዋሽ እንደዚህ ስንጥቅ የምንል ቢሆን ኖሮ ትንሽ ሰው ይገሰጽ ነበረ ታዲያ በሀሰስ ለመመስከር ለምን መናገር ፈልግ ካልኳችሁ እንደው እባካችሁ ቅድም አንድ ሰው የሆነ ጥያቄ ጽፎልኝ አየሁት ውሸት እና ማስመሰል እንዴት ላቁም የሚል ማለት ነው በሀሰት መመስከር የሚጀምረው ከውሸት ነው ለምንድነው ውሸት መናገርኩ እኔ በእናንተ አልፈርድም ሀቅ የሚናገር ሰው በቤተክርስቲያናችን አውደምረህ ስንት ታውቃላችሁ እንዴት ዋላችሁ ስንት ሰው ታውቃላችሁ ሃቅ የሚናገር በጣም በጣም ኩግራ የሚያጋባ በን
የሃሰተኛነታችን መገለጫ የሚጀምረው የማይገባንን ስም ከመውሰድ ነው መጋቢ እንትና ሊቀ እንትና በኩረ እንትና ምናምን እንትና እንባላለን አይደል ከዚህ በላይ በሀሰት መመስከር አለኝነት እኮ ነው መነገራችን በራስ ላይ መዋሸት ጥሩ ነው ለምሳሌ እንዴት ዋላችሁ ስሜ ማነው ዮርዳኖስ አይበቃም አልበዛም እንደው ከዛ እ አይ እስቲ የሆነ ስም ለምሳሌ ምን ይሻለኛል እስቲ ደህና ስም አምጡ እስቲ መጋቢ ምናምን የሚል ወይ ሊቀ ምናምን የሚል እኔ ሊቀን ምናምን መሆን እችላለሁ እንዴ አትችልም በሉ እንጂ ይኸውላችሁ የሀሰተኛነታችሁ መገለጫ እሱ ነው አያችሁ እኔ ፊት ለፊታችሁ ስላለሁኝ ዞር ስትልኮ ምን እንደምትለኝ አውቃለሁ። እንተዋወቅልህ ታማለህ እኮ አይስታን ላምጣጠኝ ነው የምትሉ አውቀዋለው እ ባይሆን አንተ ተጎዳህ እንጂ እ ተው እንተማማለን
እኮ እሰማለሁ አንዳንድ ጊዜ እሰማለው ስል ደግሞ ያው መቼም ያወራኸው አይቀርም እንደዚህ እያሉ ነው ይለኛል መቷሉ ደግሞ ተወክ አጼ ቴዎድሮስም በሆን ኖሮ ወሬውን ያመጣውን ነበረ ማለት አጤ ቴዎድሮስ እንደዛ አይደለም እገሌ የሰደበው ሲላቸው እሱ አልሰማሁትም አንተን የሰደብኩኝ በለው እ አንዳንድ ሰው ደግሞ እራሱ ሊሰድባችሁ ሲፈልግ በብሔር ይብሉካ ይባላል አይደል እራሱ እኮ ነው መሳደብ የፈለገ ከዛ ግን ሰዎች እንዲሉ ሰማው ይላል እራሱኮ ነው ማለት ይፈልጋል አልምኮ እነሱ እና በሀሰት መመስከር በራስ ላይ ይጀምራል የሌለህን ነገር እንዳለ ስታስመስል ከዚያ ይጀምራል በሀሰት መመስከሬ ሌላ ምንድን ነው ቤተክርስቲያና ወደ ምህረት ትወጣና አንዱን ሰባኪው አንዱን ሰው እዩአቸው እንዲህ ነው የመሰሉ መምህር እንዲህ ውሸት ጠቅላላ የሌለ
ንግር መነኩሴው ሲሞጋግዝ ሰባኪው ሲሞጋገስ ዘማሪ ነኝ የሚለው ሲሞጋገስ እኔ ሌላውን ባሰ ፍርድ ቤቱን ትቸኮኑ ነህ አላችሁ ዛሬ በፍርድ ቤት የሚሰጥ ስንት የሃያሰት ምስክር አለ ዛሬ በቤተክርስቲያን ላይ በነገራችን ላይ ሰው ያላደረገው ነገር በሰበካ ጉባኤው ስንት የሃሰት ምስክርነት ነው ያለው? ሰበካ ጉባኤ ውስጥ በቤተክርስቲያን አስተዳደር ስንት የሃሰት ምስክር ያልተደረገ ነገር ባለፈው አንድም ሰው የሆነ ምድራዊ ዳኛ የሆነ ባለስልጣን ፊት ሰድበኛል አለኝ። ምን ብዬ አልኩት ባንጃ ብለህ ሰበኛል መቼ ጉባኤ ስታስተምር ነበርክ አልነበርኩም ግን ሰዎች ብለውኛል። አይ አለመማር ያሳዝናል ባንጃ ማለት የሱዳን ጦር ነው አይዞህ አስቡት እዚህ የተቀመጠ አንድ ሰው እኔ ያላልኩትን ነገር እሱን ያላልኩትን ነገር ሄዶ አለ ብሎታል። የሃሰት ምስክር
ያ ደግሞ ተቀብሎ እሱ እራሱ የሀሰት ምስክር ሆኖ ደሞ ለሌላ ዳኛ እየከሰሰኝ ሰድበኛል። ያልሰደብኩትም ዛሬ በአለሙ በሃሰት ተመስክር ምን ይገርመናል? እውነት የሚመሰክር አንድ ኦርቶዶክሳዊ በተለይ በአገልግሎት ባጣንበት ዘመን እውነት መመስከር ምንድን ነው? ቤተ ክርስቲያን መከራ እየተቀበለች ክነት ይዘህ አስተማሪ ነኝ ብለህ የቤተክርስቲያንን መከራ አልናገርም ብሎ ዝም ከማለት በላይ የሃሰት በነገራችሁ ላይ እንዴት ዋላችሁ? እግዚአብሄር ይመስገን ሰው መከራ ሲቀበል ዝም ማለት ምን ማለት ነው? መከራ እየተቀበል አይደለም ብሎ እኮ በሀሰት እንደመመስከር ነው። ለምን አንተ ልትመሰክር የሚገባ ዝም ስትል ምመኑ ምንድን ነው የሚያስብ? አይ ነገሩ እውነት ቢሆንማ እሱ ይናገር ነበር እኮ ነው የሚል በራሳችን ላይ በሀሰት ሃሰን መስክር በወገኖቻችን ላይ በሀሰት አንመስክር
በሀሰት መመስከር እኮ መልኩ ብዙ ነው ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ሁለቱ ስባት አማላጅ ከሚሉ ሰዎች በላይ የሃሰት ምስክር አለ እንዴት ዋላችሁ ክርስቶስ መዳኒታችን ፈራጅ ነው አማላጅ ነው ፈራጅ ነው አይደል ሎቱ ስባት አማላጅ ማለት ምንድን ነው የሃሰት ምስክርነት ነው እግዝነ ማርያም ላይ የማይገባ ነገር መናገር ምንድነው የሀሰት ምስክርነት ቅዱሳንን ማቃለል ምንድነው የሃሰት ምስክርነት ስርአተ ቤተክርስቲያን ላይ ስንት ነው የሃሰት ምስክርነት ሲነገርበት የሚውለው ጎንደር ውስጥ አሁን ቅርብ የተነሳ ነገር አለ አይደለ ይሄ ራሱን ያጠፋ ሰው ፍትሃት ይፈታ ይፈታረጉት ነገር ቢያጡ የሚገርማችሁ ምን አሉ ፍትሃት እንዳትፈቱ ራሱን ያጠፋ ሰው እንዳትፈቱ የሚል ህግ የለም ልማድ ነው አይሉ ኧረ አላውቅም ነው ሚባል አልተማርኩም ነው ሚባል
ደህና ዋላችሁ እግዚአብሄር ኧረ አላውቅም እኮ ነው ሚባል አልተማርኩም ነው ሚባል እንዴ በሞቴ አያሳፍርም እኮ ችግር የለውም አልተማርኩም ይባላል። ወይም ደግሞ አንዳንድ ደግ የተማረ ሰው ይሆናል አይ እኔ አልተማርኩትም እንደዚህ ያለ ነገር አልተማርኩም ከመጽሃፍም አላገኘሁትም እናንተ ያገኛችሁት ካለ አሳዩኝ እኮ ነው የሚባል እንዴ ጎንደር እኮ ስርአት ያላት ከተማ ናት አባቶቻችን በመሃፍ ተገኝቶ ነው ራሱን ያጠፋ ሰው ጎንደር ውስጥ ስፍሳት የማይፈታ መጽሐፍ ላይ ስላለ ነው አለ አሳያለሁ ከፈለክ አለ ለምን በሃሳት በመሃፍት ላይ ትመሰክራለህ ፍታህ ነገስት የማይለውን ነገር ማስተማር ማለት በፍታህ ነገስት ላይ በሀሰት መመስር ነው። ወንጌል የማይለውን አለብሎ ማለት በወንጌል ላይ በሀሰት መመስር ነው። እና በእውነቱ መድሃኒአለም ከሀሰት ምስክርነት ያውጣን
በሃሰታንን መስክር እራሳችንን እንወቅ የእግዚአብሔር ቸርነቱ የእመቤታችን አማላጅነቱ አይደረብን አጭር መልዕክት ትኖራለች እሱን ስብአት እንበልና እሱን የምነግራችሁ ይሆናል ሁላችንም በያለንበት ለምስጋና እንነሳለን ስዓት ለአብ ሰባት ለወልድ ስብዓት ለመንፈስ ቅዱስ አብስ ስብሃት ለአብ ስብሃት ለወልድ ስብአት ለመንፈስ ቅዱስ አምላክ ስብአት ለአብ ሰባት ለወልድ ስባት ለመንፈስ ቅዱስ ስትግዝትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ ማርያም ስዓት ለመስቀ እየሱስ ክርስቶስ ለመስቀረቱ ይዘረንቱን ለሰቦ ስሙ ያንቃል አምልኮቱን ማርያም አይጸሎትን ሁሉንም ቅድመ መንበሩ ለጊዜ ነብዘ ዘብስተም ወደ አስተነተዋለ ሰርዓነ ሲሳይነአዘነገሰ ለነ ኩሉ ሃጢያተነ ስጋ ቅዱ ደሞ ክቡር ወደዛ እስከዛቲ ሰአት መላለም ምህረቱን ወጡት ለእግዚአብሔር ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ተኮት ይሰባ ስም ለእግዚአብሔር ሞትረ በሁሉ ጊዜ በኩል ሰአት ስብሃት
ለአብሎ መንፈስ መንፈስ ቅዱስ ላለሙ ለአለም አለም አውሎግሶን አውሎግሶን አውሎግሶን በይንተ አቡ መንፈስ ቅዱስ አቀበጡ ቁልቁለት ለወረዱ ርጥብ ለጥሰባቸው ረቅ ለነደደባቸው ለረዱ ለተራዱ ለዘከሩ ላዘከሩ እግዚአብሄር ማርያም ድንግል ቅዱሳን ለጠሩ እግዚአብሔር ቅዱሳን ይሰብልን ጸሎት ማርያም ሰላም ባርኪ ጸሎት ማርያም ድንገል አምላክ አቤል እግዚአብሔር መንፈስ አምላክ መድሃኒ መሬም ዓመቱን አውስተው ይሁለት አቶ ቅዱስ ስሙሳል ትውልደ ትውልድ ይፈውልም በረከቱን ለእስራኤል ዘር ባረክ ቅድስና እናት ነፍት የማይሰሪው ለሰይጣን ልመድን ወለተ ብርሃን ኦ መዝገበ በረከት መዝገበ ቅዱሳት መዝገበ ንጽ መዝገበ ረራዬ መዝገበ ህውሃት ባርክህ በድዬ በከመባረክ ይሁን ፍቆርኪ ወልድ አቡ መንፈስ ቅዱስ ስብሃት ለአብ ወሎ መንፈስ ቅዱስ ለአለም ወለማ እንደ ቸርነት አቤር አቤ ማርንም
እንደምራትም ይቅርታ ስታነ ይቅርታን ስጠን ከክፉ በደንብ ከብዙ በዱል ለዚያ ክፉ ሃጢያት እንዳልናት ሉሌ እንዳልናት እኔ አበሳየን በደል ከቶ የሚያድን ቸርነት ነው በኩነት ነው አንተን ብቻ በደል ክፉም አደረገው ክፉ አደረገው አሆ ከፊት ወደፊት ከፊትና መውደል አምላከ ከምራም አምላከ አው ትባል ዘንድ ማህበራችን ሰውን ጌታ ሆይ መንፈስ ቅዱስ ድንግል ማርያም አውራችን አይማታችን ጌታ ሆይ አገልግባ ዛሬ አቤቱ ጌታ ሆይ ጸሎታችንን አስተቆታችንን ተቀበልን አገራችን ኢትዮጵያን በቸርነትህ ጎብኘን ሁከቱን ጦርነቱን እርስ በእርስ ግድያውን አፈናውን በሽታውን አስወግድልን የሚዘመውን ዝናብ ዝናብ ምረት ዝናብ መረከት ጠለረድኤት እንድታደርግልን ወራ ክረምቱን በሰላም አሳልፈ ለአዲሱ ዘመን በህይወትና በሰላም ጠብቀህ እንድታደርሰን ጉባኤያችንን ጉባኤያችንን ጉባኤያችንን ባርክልን ቀድስልን የዕለቱ የሰዓቱ እየወራቱ
በሰላም እንድንገናኝ ጠብ እንድንገናኝ መልካም ፈቃድ ይሁንልህን አቡነ ዘበሰማያት አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር ስምህ ይቀደስ መንግስትህ ትምጣ ፍቃድህ በሰማይ እንደሆነ የሆነች እንዲሁ በምድር የእለት ምግብ ውስጥ ለዛሬ በደላችን ይቅር በለን እኛ የበደንታልን አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ መንግስት ያንተ ናት እና ሃይል ክብር ምስጋና ለዘላለሙ አሜን እመቤታችን ቅድስት እንግል ማርያም በመላኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ ሰላም በሀሳብሽ ድንግል ነሽ በስጋሽ ድንግል ነሽ ነሽ የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሰላምታ ላንቺ ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ ክብርት ነሽ የማይጸንሽ ፍሬ ብሩክ ነው። ፀጋህን ትመላሽ ቅድስት ሆይ ደስ ይበልሽ ልዑል እግዚአብሄር ካንቺ ጋር ነውና ከተወዳጁ ልጅሽ ከጌታችን ከመድሃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ይቅርታና
ምህረት ለምኚልን ሃጢያታችንን ያስተር ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ፈቷ ንጹሃነ ፍትሃን ፍትሀ ንጹሃነ ማጥያት እግዚኦ መሃረበት ንጹሀት ማርያም አንተ ኦ እየሱስ ክርስቶስ ሀጢያቴ ሁሉ ህዝበ ይፍርጫልን አሜን ቤተ ይጠብቅልን አጭር መልዕክት አለ እሺ አጭር መልዕክት እኔ ላደርስና እሳቸው ይናገራሉ አጭሩ መልእክት እንግዲህ ፍልሰታ አረብ ትገባለች ከነገ በኋላ ማለት ነው እ የሌሊት ሰአታት የጠዋት ኪዳን ታምር እ በአንዳንድ አድባራት ስብአተነግ በአብዛኛው አደባራት ደግሞ ህዳሴ ማርያም ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ አለ ከዚያ ቅዳሴ አለ ከዛ የከሰአት ምን አለ ከነዚህ ሁሉ ጋር ግን አደባባይ እየሱስ ኢየሱስ ተከል ዋርካ እ ደመሰማዕታት ላይ የሚደረግ ምህል ታውቃላችሁ አደለም? የምትችሉ ከአቅም በላይ ካልሆነ እንደው እባካችሁ ብዙ ልንነገራችሁ ማንሻው ነገር
አለ ግን ያን ምህላ ጥቂት ሰዎች ናቸው ይዘውት ያለ የጎንደር ሰው ኋላ ቢጎዳ ምክንያት የለውም ለምን መድሃኛ ተብሎ ያ ምህላ ለሁላችን ተሰ እንኳን ለጎንደር ለሀገር እንኳን ለሀገር ለአለም መትረፍ የሚችል ነውና እዚያ ምህላ ጠዋት ጠዋት ሲሆን በዘላቂነት ባይቻል ግን ይቺን አስራ ስድስት ቀን አደራ ብለዋቸው አላስተባለው አባባሪዎቹ ይሄንን የአደራ መልክት እንላለን። በተረፋዊ ፍልሰታ እዚህ የረቡ ጉባኤ ምን ጊዜም አይቋረጥም ግን ተከታታይ እዛኛው ጉባኤ አለ የፍልሰታ እና እሱንም የሚቻላችሁ መሳተፍ ትችላላችሁ። ስላድርሽኝ ስለምን ስለምን ሰአት ስለሚመሽብን እዚያው በመደበኛው ጉባዬ ላይ የምንነጋገር ይሆናል ማለት ነው ከአርብ ጀምሮ ያው ሰው ስለመሸበት አጭር ከሆነ ይንገሩ። እንደምን ዋላችሁ? እንደምን ምን ዋላችሁ? መምህራችን ሲያስተምሩት ከነበረ ላይ
ነው ስለአተል ለምሳሌ እኔ በህይወቴ ዛሬ በ72 በ19 72 ዓ.ም ትምህረት ነው ጋብዤ የፈጸምኩ በዛ ሰአት ሳገባ በዚህ እንደሆኑ ማህል የታየ ላይ አይደለም ያገባሁበት ደብር ደብረምህረት ሰነቲ ሚካኤል በጣም የታወቀ እነ ክቡር የተማሩበት መምህር ሆኖ ያስተማሩበት እነንታ ፍሳህ ልደታ ታውቋቸው እነኝታ የተባረቁም ከዛ የተማሩበት ትልቅ ቦታ ነው ከዛ በኋላ ግን እኔ ያው የእንታስ ያስተምሩት በነበረ በዛ ቦታ ነው እና እንደዚህ ማህሌትም አይደለም ምንም አይደለም እንደዚህ ሸብ ሸብ ይሄ ሁሉ ነገርም የለም በስርዓት ብቻ ነው። ወጥተን እንኳን በአውደ ምህረት ዘምሩልን እልልል በሉልን የለም። ሙሽቶቹ ሰው ከወጣ በኋላ ነው የሚወጡ ተብለን ቆይተን ሰው ቤተክርስቲያኑ እስከሚሰናበት ቆይተን ከዛ በኋላ ነው ተነስተን ወደቤቷችን ይሄን
እና እንዲህ ያለ ስርአት ነበር ሁልጊዜ አሁን በመድረክ ላይ የሚነገረው ሁል ጊዜ ምን ይመስለናል ይሄ አዲስ የመጣ ነገር ይመስላል እና አዲስ የመጣው ይሄ ሆነው ይሄ የነበረው ስርአት ግን በስራት እንደዚ የቆየ መልክት ለማስተላለፍ ነው እግዚአብሔር ስማችን በሰላም ያስፈጸመን ጉባኤችን ይባርክልን ያሰጥልን እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለህ ቃለ በረከት ያሰማሀል ለተስፋው ለርሱ ያብቃልን አስቡት ከ46 አመት በፊት በ72 አመት ጥንት ስርአቱ እንዲያነበር ነው ምስክርነቱ አይታችሁታል የትናንቷ ቤተክርስቲያን እንዲህ ነበረች ይሄ ዘመን ስራ አትሰጡ ዘመን የወለደው ነው ይሄ ምስክር ነግራ ትምህርት ነው። በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አስጀምሮ አስፈጽመን ቸሩ መድሃኒአለም እንቅፋት ሳይመታ ንሾ ሳይወገን ሃጢያት ሳይሰለጥንብን በደልም ሳይገዛን የብርሃን መላእክት በፊት በኋላ በቀኝ በገራ እየጠበቁን
ለጊዜው ወደየቤታችን ለፍጻሜው ተስፋ ወደ ምናደርጋት መንግሰ ሰማያት ከተከፈተች ገነት ከተነጠፈች እረፍት ከአባቶቻችን እርስ ሁላችን በሰላም ያድርሰን ሰብአት ለእግዚአብሔር ልኡል ወልበላ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ጸሃይል አሜን እግዚአብሄር ይሰልሃል አሜን ያው የመሸባቹ መሄድ ትችላላችሁ ሌሎቻችን እንዘምራለን ማይመሸባችሁ ሰጋይ ነህ ወይ ተረክነው ጸጋ መስቀሉ ለእየሱስ በየሱስ ክርስቶስ በሃይል መስቀሉ በሃይለ መስቀሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ በሃይለቀ ኪያሲኦት ወይንስብከ ከእግዚአብሔር ኪያሲኦ አኩትም ወይንስከብሄር ጸጋ ተቀበልን ሂወትን ማገኘን ጸጋ ተቀበል ሂወትን ማገኘን በመስቀሉ ሃይል ለኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ሃይል በመስቀሉ ሃይል እየሱስ ክርስቶስ በመስቀኑ ሃይል አቤቱ አንተን አቤቱ አንተን እናመሰግንሃለን አለ እግዚአብሔር አቤቱ አንተን አቤቱ አንተን እናመሰግንሃለን እግዚአብሔር ሰላም ያሳድረ